Ezekiel 33:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ጻድቕ ካብ ጽድቁ ምስ ተነስሐን ዓመጻ ምስ ዚገብርን፡ ብእኡ እውን ኪመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጻድቅ ከጽ​ድቁ ተመ​ልሶ ኀጢ​አ​ትን ቢሠራ ይሞ​ት​በ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጻድቅ ከጽድቁ ተመልሶ ኃጢአትን ቢሠራ ይሞትባታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጻድቅ ከጽድቁ ተመልሶ ኃጢአትን ቢሠራ በእነርሱ ይሞታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጽሎ አሳይ ባረ ጽሎተ አጊደ፥ ናጋራ ኦፐ፥ እ ባረ ናጋራን ሀይቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'illo Asay bare s'illotetsaa aggiide, nagaraa ootsooppe, I bare nagaran hayk'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xillo asi ba xilloteththa ooso aggidi iita miish ooththiko izi ba nagaran hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺሎ ኣሲ ባ ጺሎቴ ኦሶ ኣጊዲ ኢታ ሚሽ ኦኮ ኢዚ ባ ናጋራን ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅሎ አስ ባ ፅሎተ አግድ፥ ናጋራ ኦኮ፥ እ ባ ናጋራን ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xillo asi ba xillotethaa aggidi, nagara oothiko, I ba nagaran hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጻድቅ ሰው የጽድቁን ሥራ ትቶ ክፉ ነገር ቢያደርግ፣ ስለ ኀጢአቱ ይሞታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጻድቅ ሰው የጽድቅ ሥራውን ትቶ ክፉ መሥራትን ቢጀምር፥ ስለ ክፉ ሥራው ይሞታል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፃድቕ ካብ ፅድቁ እንተ ተመለሰ፥ ዓመፃ ኸዓ እንተ ገበረ፥ ብሰንካ ኽመውት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ጻድቕ ካብ ጽድቁ እንተ ተመልሰ፡ ዓመጻ ኸኣ እንተ ገበረ፡ ብሰራ ኺመውት እዩ።