Ezekiel 33:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ህዝብኻ ግና፡ መገዲ እግዚኣብሄር ማዕረ ኣይኰነትን፡ መገዶም ግና ማዕረ ኣይኰነትን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሕዝብህ ልጆች፦ የእግዚአብሔር መንገድ የቀና አይደለም ይላሉ፤ ነገር ግን የእነርሱ መንገድ የቀና አይደለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የሕዝብህ ልጆች። የጌታ መንገድ የቀና አይደለም ይላሉ፤ ነገር ግን የእነርሱ መንገድ የቀና አይደለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሕዝብህም ልጆች፦ የጌታ መንገድ የቀና አይደለም ይላሉ፤ ነገር ግን የእነርሱ መንገድ የቀና አይደለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሽን ነ ቢታ አሳይ፥ “ጎዳ ኦጊ ልከ ግደና” ያጊኖ፤ ሽን ልከ ግደናዌ ኡንቱንቱ ኦግያ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Shin ne biittaa asay, «Godaa ogii likke gidenna» yaagiino; shin likke gidennawe unttunttu ogiyaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessaththo hankkoka ne dere asay, ‹GODAA ogey suure deenna› gees; gido attiin suure gidonttay istta oge. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ሃንኮካ ኔ ዴሬ ኣሳይ፥ ‹ጎዳ ኦጌይ ሱሬ ዴና› ጌስ፤ ጊዶ ኣቲን ሱሬ ጊዶንታይ ኢስታ ኦጌ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ግዶሽን፥ ነ ቢታ አሳይ፥ ‘ጎዳ ኦገይ ልከ ግደና’ ያጎሶና፤ ሽን ልከ ግዶናይ ኤንታ ኦግያ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Gidoshin, ne biitta asay, ‘Godaa ogey like gidenna’ yaagosona; shin like gidonnay enta ogiya. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይህም ሆኖ የአገርህ ሰዎች፣ ‘የጌታ መንገድ ቀና አይደለችም’ ይላሉ፤ ቀና ያልሆነው ግን የእነርሱ መንገድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የአንተ ሕዝብ ግን እኔ የማደርገው ነገር ትክክል አይደለም ይላሉ፤ ይልቅስ ትክክል ያልሆነው የእነርሱ መንገድ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ግና ደቂ ህዝብኻ ኸዓ መንገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይኮነን ይብሉ ኣለዉ፤ ግናኸ ዘይቅኑዕስ መንገዳቶም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ህዝብኻ ኸኣ፡ መገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይኰነን፡ ይሉ ኣለዉ። ግናኸ ዘይቅኑዕሲ መገዲ ርእሶም ደኣ እዩ። |