Ezekiel 33:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንረሲኣን ደጊመ፡ ብርግጽ ክትመውት ኢኻ፡ ምስ በልኩዎም። ካብ ሓጢኣቱ ተነሲሑ ቅኑዕን ቅኑዕን እንተገይሩ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ኀጢአተኛውን፦ በርግጥ ትሞታለህ ባልሁ ጊዜ፥ እርሱ ከኀጢአቱ ተመልሶ ፍርድንና ቅን ነገርን ቢያደርግ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ኃጢአተኛውን። በእርግጥ ትሞታለህ ባልሁ ጊዜ፥ እርሱ ከኃጢአቱ ተመልሶ ፍርድንና ቅን ነገርን ቢያደርግ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ኃጢአተኛውን ሰው፦ በእርግጥ ትሞታለህ ባልሁት ጊዜ፥ እርሱ ከኃጢአቱ ተመልሶ ፍርድንና ቅን ነገርን ቢያደርግ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ታን ናጋራንቻ አሳ፥ “ኔን ቱማ ሀይቃና” ያጌዳ ዎደ፥ እ ባረ ናጋራፐ ስሚደ፥ ፕርዳነ ሱረ ኦሱዋ ኦፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay taani nagaranchcha asaa, «Neeni tuma hayk'k'ana» yaageedda wode, I bare nagaraappe simmiide, pirddaanne suure oosuwaa ootsooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse iita as ne tumappe hayqqana giikko, izi ba nagarappe simmidi suurenne likke gidida miish ooththiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኢታ ኣስ ኔ ቱማፔ ሃይቃና ጊኮ፥ ኢዚ ባ ናጋራፔ ሲሚዲ ሱሬኔ ሊኬ ጊዲዳ ሚሽ ኦኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ታኒ ናጋራንቾ አሳኮ፥ ‘ኔኒ ቱማ ሀይቃና’ ያግዳ ዎደ እ ባ ናጋራፐ ስሚድ፥ ቱማነ ሱረ ኦሶ ኦኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi taani nagarancho asako, ‘Neeni tuma hayqana’ yaagida wode I ba nagaraape simmidi, tumanne suure ooso oothiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ክፉውን ሰው፣ ‘በርግጥ ትሞታለህ’ ብለው፣ እርሱም ከኀጢአቱ ተመልሶ ቀና የሆነውንና ትክክለኛውንም ነገር ቢያደርግ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድን ክፉ ሰው በእርግጥ እንደሚሞት ባስታውቀውና እርሱ ግን ኃጢአት መሥራቱን ትቶ ሕጋዊና ትክክለኛ የሆነውን ነገር ቢያደርግ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ሓጥእ ድማ ብርግፅ ሞት ክትመውት ኢኻ እንተ በልክዎ፥ ንሱ ኸዓ ኻብ ሓጢኣቱ እንተ ተመለሰ፥ ፍትሕን ቅንዕናን እንተ ገበረ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ረሲእ ድማ፡ ብርግጽ ሞት ክትመውት ኢኻ፡ እንተ በልክዎ፡ ንሱ ኸኣ ካብ ሓጢኣቱ እንተ ተመልሰ፡ ፍርድን ጽድቅንውን እንተ ገበረ፡ |