Ezekiel 33:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በሎም፦ ብህይወት ከም ዘለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ብሞት ረሲኣን ባህ ኣይብለንን። ግናኸ ረሲኣን ካብ መገዱን ህይወቱን ከም ዝናስሑ። ኣቱም ቤት እስራኤል ስለምንታይ ክትመውቱ ኢኹም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ሕያው ነኝና ኀጢአተኛው ከመንገዱ ተመልሶ በሕይወት ይኖር ዘንድ እንጂ ኀጢአተኛው ይሞት ዘንድ አልፈቅድም፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ የእስራኤል ቤት ሆይ! ተመለሱ፤ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ ስለ ምንስ ትሞታላችሁ? በላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ሕያው ነኝና ኃጢአተኛው ከመንገዱ ተመልሶ በሕይወት ይኖር ዘንድ እንጂ ኃጢአተኛው ይሞት ዘንድ አልፈቅድም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ተመለሱ፥ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ ስለ ምንስ ትሞታላችሁ? በላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሕያውነቴ እምላለሁ ኃጢአተኛው ሰው ከመንገዱ ተመልሶ በሕይወት እንዲኖር እንጂ ኃጢአተኛው እንዲሞት አልፈቅድም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ የእስራኤል ቤት ሆይ ተመለሱ፥ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ ስለ ምንስ ትሞታላችሁ? በላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳይ ደኡዋን ሀዋዳን ያጋደ ጫቃይ፤ “ናጋራንቻይ ባረ ናጋራ አጊደ፥ ፓጻ ደአና ማላ ኮያይፐ አትና፥ ናጋራንቻ ሀይቁዋን ናሸትከ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳዉ፥ ስምተ፤ ህንተ ኢታ ኦሱዋፐ ጉየ ስምተ! አያዉ ሀይቃናዉ ኮዪቴ?” ያጋይ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Goday de'uwaan hawaadan yaagaade c'aak'k'ay; «Nagaranchchay bare nagaraa aggiide, pas'a de'ana mala koyayippe attina, nagaranchchaa hayk'k'uwaan nashetikke. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday. Hinttenoo, Israa'eeliyaa asaw, simmite; hintte iita oosuwaappe guyye simmite! Ayaw hayk'k'anaw koyiitee?» yaagay› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni isttas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani ta de7on caaqqays; istti ba ogeppe simmidi shemppora paxa daana mala attiin iita asata hayqon ta ufayettike; simmite! Intte iita ogeppe simmite! Isra7eele keeththa asatoo ays hayqqeetii?› gaada yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢስታስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ታ ዴኦን ጫቃይስ፤ ኢስቲ ባ ኦጌፔ ሲሚዲ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ማላ ኣቲን ኢታ ኣሳታ ሃይቆን ታ ኡፋዬቲኬ፤ ሲሚቴ! ኢንቴ ኢታ ኦጌፔ ሲሚቴ! ኢስራኤሌ ኬ ኣሳቶ ኣይስ ሃይቄቲ?› ጋዳ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይስ፦ “ናጋራንቾይ ባ ናጋራ አግድ፥ ደኦን ዳና መላ ኮያይስፐ አትሽን፥ ናጋራንቹዋ ሀይቁዋን ኡፋይትከ። ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ስምተ፤ ህንተ ኢታ ኦሱዋ አግተ! አይስ ሀይቃናዉ ኮዬቲ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Ubbaa Haariya Goday ta de7uwan caaqayis: “Nagaranchoy ba nagaraa aggidi, de7on daana mela koyaysipe attishin, nagaranchuwa hayquwan ufaytike. Hinteno, Isra7eele asaw, simmite; hinte iita oosuwa aggite! Ayis hayqanaw koyeetii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ በላቸው፤ ‘በሕያውነቴ እምላለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ ከመንገዳቸው ተመልሰው በሕይወት እንዲኖሩ እንጂ በክፉዎች ሞት ደስ አልሰኝም። ተመለሱ ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ለምን ትሞታላችሁ?’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ልዑል እግዚአብሔር ሕያው እንደ መሆኔ ኃጢአተኛ ሰው፥ ኃጢአት መሥራቱን ትቶ በሕይወት እንዲኖር እንጂ በኃጢአቱ እንዲሞት አልፈቅድም፤ ስለዚህ እስራኤል ሆይ! ክፉ ሥራችሁን ተዉ፤ መሞትን ለምን ትፈልጋላችሁ? ብለህ ንገራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ህያው እየ፥ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፤ ሓጥእ ካብ መንገዱ ኽምለስ እሞ፥ ብህይወት ክነብር እምበር፥ ብሞት ሓጥእ ባህ ኣይብለንን እዩ፤ ኣቱም ቤት እስራኤል ስለ ምንታይከ እትሞቱ? ኻብቲ እኩይ መንገድኹም ተመለሱ፤ ተመለሱ፤ በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ረሲእ ካብ መገዱ ኺምለስ እሞ ብህይወት ኪነብር እምበር፡ ብሞት ረሲእ ባህ ኣይብለንን እዩ። ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ስለምንታይ ከ እትሞቱ ካብቲ እኩይ መገድኹም ተመለሱ፡ ተመለሱ፡ በሎም። |