Ezekiel 32:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፤ ስለዚ ብብዙሓት ሰባት ጥራይ እየ ኣብ ልዕሌኻ ክዝርግሕ፤ ኣብ መርበበይ ድማ ክስሕቡኻ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በብዙ አሕዛብ ጉባኤ መረቤን እዘረጋብሃለሁ፤ በመረቤም አወጣሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በብዙ አሕዛብ ጉባኤ መረቤን እዘረጋብሃለሁ፥ እነርሱም በመረቤ ያወጡሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከብዙ ሕዝብ ጉባኤ ጋር ሆኜ መረቤን በላይህ ላይ እዘረጋለሁ፥ እነርሱም በመረቤ ያወጡሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ዳሮ አሳይ ሺቅያ ዎደ፥ ታን ታ ግትያን ኔና ኦይቃና፤ ሄ አሳይ ኔና ጎቺደ፥ ሃፐ ጋጻ ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Daro Asay shiik'iyaa wode, taani ta gitiyaan neena oyk'k'ana; he Asay neena goochchiide, haatsaappe gas'aa kessana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ubbaa Haariza GODAY: daro dere shiishshada, ta giteza ne bolla yeggana; istti nena ta gitezara goochchi kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ዳሮ ዴሬ ሺሻዳ፥ ታ ጊቴዛ ኔ ቦላ ዬጋና፤ ኢስቲ ኔና ታ ጊቴዛራ ጎቺ ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ አሳይ ሺቅያ ዎደ ታኒ ታ ግትያን ነና ኦይካና፤ አሳይ ነና ጎችድ፥ ሃፈ ጋፃ ከሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro asay shiiqiya wode taani ta gitiyan nena oykana; asay nena goochidi, haathaafe gaxa kessana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ብዙ ሕዝብ ይዤ፣ መረቤን በላይህ ላይ እጥላለሁ፤ በመረቤም ጐትተው ያወጡሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዙ አሕዛብ በሚሰበሰቡበት ጊዜ መረቤን እዘረጋብሃለሁ፤ በእኔ መረብ መሳቢያም ጐትተው ወደ ዳር እንዲያወጡህ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ብብዙሓት እኩባት ኣህዛብ ገይረ፥ ኣነ መርበበይ ክዝርግሐልካ እየ፤ ንሳቶም ከዓ ብመርበበይ ክስሕቡኻ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብላ ሎ፡ ብእኩባት ብዙሓት ህዝብታት ገይረ ኣነ መርበበይ ክዝርግሓልካ እየ፡ ንሳቶም ከኣ ብመርበበይ ኪስሕቡኻ እዮም። |