Ezekiel 32:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤዶምን ነገስታታን ኵሎም መሳፍንታን፡ በቶም ብሰይፊ እተሳዕሩ፡ ምስ ሓይሎም እተወድቁ ኣለዉ። ምስቶም ዘይግዙራትን ምስቶም ናብ ጉድጓድ ዝወረዱን ክድቅሱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ኤዶ​ም​ያ​ስና ነገ​ሥ​ታቷ፥ አለ​ቆ​ች​ዋም ሁሉ በዚያ አሉ፤ በሰ​ይፍ ከተ​ገ​ደ​ሉት ጋር
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤዶምያስና ነገሥታቶችዋ አለቆችዋም ሁሉ በዚያ አሉ፤ በሰይፍ ከተገደሉት ጋር በኃይላቸው ተኝተዋል፤ ካልተገረዙትና ወደ ጕድጓድ ከሚወርዱ ጋር ይተኛሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኤዶምያስ እና ነገሥታቶችዋ አለቆችዋም ሁሉ በዚያ አሉ፤ ኃይል የነበራችው በሰይፍ ከተገደሉት፥ ካልተገረዙት እና ወደ ጉድጓድ ከሚወርዱ ጋር ተኝተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኤዶም ባረ ካተቱዋናነ ባረ ሞድያዋንቱና እትፐ ስኦልያን ደኤ፤ ኡንቱንቱካ ካሰ ምኖ ኦላንቻቱዋ፤ ሽን ሀእ ኦላን ሀይቄዳ፥ አማነና አሳቱዋና ጪማ ኦላን ገሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Eedoomi bare kaatetuwaannanne bare mooddiyaawanttunna ittippe Si'ooliyaan de'ee; unttunttukka kase mino olanchchatuwaa; shin ha"i olan hayk'k'eedda, ammanenna asatuwaana c'iimma ollaan geleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Eedooma heen de7awus; izi kawotinne izo haarizayti ubbay heen deettes; istti wolqqara dizayta gidikkoka mashshan siifettidaytara, duge duufon gelidaytaranne ammanonttaytara issi bolla ichchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኤዶማ ሄን ዴኣዉስ፤ ኢዚ ካዎቲኔ ኢዞ ሃሪዛይቲ ኡባይ ሄን ዴቴስ፤ ኢስቲ ዎልቃራ ዲዛይታ ጊዲኮካ ማሻን ሲፌቲዳይታራ፥ ዱጌ ዱፎን ጌሊዳይታራኔ ኣማኖንታይታራ ኢሲ ቦላ ኢቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኤዶመይ ባ ካዎታራነ ባ ሀላቃታራ እስፈ ዱፎን ደኤስ፤ ኤንቲ ካሰ ምኖ ኦላንቾታ፤ ሽን ሀእ ኦላን ሀይቅዳ፥ አማኖና አሳታራ ኦላን ገልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Edoomey ba kawotaranne ba halaqatara issife duufon de7ees; enti kase mino olanchota; shin ha77i olan hayqida, ammanonna asatara ollan gelidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ኤዶምም በዚያ አለች፤ ንጉሦቿና ገዦቿም ሁሉ በዚያ አሉ፤ ኀይል የነበራቸው ቢሆኑም፣ በሰይፍ ከተገደሉት ጋር ተጋድመዋል፤ ወደ ጕድጓድ ከወረዱት ከእነዚያ ካልተገረዙትም ጋር ተኝተዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የኤዶም ነገሥታትና የመሪዎችዋ መቃብር እዚያ ናቸው፤ በአንድ ወቅት እነርሱ ኀያላን ነበሩ፤ አሁን በጦርነት ከተገደሉት በእግዚአብሔር ከማያምኑት ጋር በሙታን ዓለም ተጋድመዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብኡ ኤዶምን ነገስታታን ኵሎም ኣሕሉቓን ኣለዉ፤ እዚኣቶም ሓይሎም ምስቶም ብሰይፊ ዝተቐትሉ ተነበሩ። ምስቶም ናብ ጕድጓድ ዝወርዱን ዘይግሩዛትን ደቂሶም ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብኡ ኤዶምን ነገስታትን ኲሎም መሳፍንታን ኣለዉ። እዚኣቶም ሓይሎም ምስቶም ብሰይፊ እተቐትሉ ተነብሩ። ምስቶም ናብ ጒድጓድ ዝወረዱን ዘይግዙራትን ደቂሶም ኣለዉ።