Ezekiel 32:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ኣብ መንጎ ዘይግዙራት ክትስበር ኢኻ፡ ምስቶም ብሰይፊ እተሳዕሩ ድማ ሕብረት ክትህልወካ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም ደግሞ ባልተገረዙት መካከል ትሰበራለህ፤ በሰይፍም ከተገደሉት ጋር ትተኛለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም ባልተገረዙት መካከል ትሰበራለህ፥ በሰይፍም ከተገደሉት ጋር ትተኛለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም ባልተገረዙት መካከል ትሰበራለህ፥ በሰይፍም ከተገደሉት ጋር ትተኛለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ግብጼ አሳቱካ ጾነታናነ ማሻን ሀይቄዳ፥ አማነና አሳቱዋና እትፐ ግሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte Gibs'e asatuukka s'oonettananne mashshaan hayk'k'eedda, ammanenna asatuwaana ittippe gisana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Paaroone! Nenikka hessaththo meqqana; mashshan siifettidaytaranne ammanonttaytara ne issi bolla ichchana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ፓሮኔ! ኔኒካ ሄሳ ሜቃና፤ ማሻን ሲፌቲዳይታራኔ ኣማኖንታይታራ ኔ ኢሲ ቦላ ኢቻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ ግብፀ አሳት ፆነታናነ ማሻን ሀይቅዳ፥ አማኖና አሳታራ እስፈ ዝንአና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte Gibxe asati xoonetananne mashshan hayqida, ammanonna asatara issife zin7ana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ፈርዖን ሆይ፤ አንተም እንደዚሁ ትሰበራለህ፤ በሰይፍ ከተገደሉት ከእነዚያ ካልተገረዙት ጋር ትጋደማለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንተም የግብጽ ንጉሥ ተሰባብረህ በጦርነት ከተገደሉትና በእግዚአብሔር ካላመኑት ጋር ትጋደማለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻ ኸዓ ኣብ ማእኸል እቶም ዘይግሩዛት ክትሰባበር፥ ምስቶም ብሰይፊ ዝተቐትሉ ድማ ኽትድቅስ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ኸኣ ኣብ ማእከል እቶም ዘይግዙራት ክትሰባበር፡ ምስቶም ብሰይፊ እተቐትሉ ድማ ክትድቅስ ኢኻ። |