Ezekiel 32:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ማእከል እቶም እተቐትሉ ምስ ኵሉ ህዝቡ ዓራት ኣዳለዉላ። መቓብሩ ኣብ ዙርያኡ ኣሎ፡ ኲሎም ዘይግዙራት፡ ብሰይፊ ዝተቐትሉ፤ ራዕዶም ኣብ ምድሪ ህያዋን እኳ እንተ ነበረ፡ ምስቶም ናብ ጉድጓድ ዝወርዱ ሕፍረቶም ተሰኪሞም፤ ኣብ መንጎ ዝተሳዕሩ ይቕመጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተገደሉት መካከል ከብዛቷ ሁሉ ጋር መኝታን አድርገውላታል፤ መቃብርዋ በዙሪያዋ ነው፤ ሁሉም ያልተገረዙና በሰይፍ የተገደሉ ናቸው፤ በሕያዋንም ምድር ያስፈሩ ነበር፤ ወደ ጕድጓድም ከሚወርዱ ጋር እፍረታቸውን ተሸክመዋል፤ በተገደሉትም መካከል ተሰጥተዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተገደሉት መካከል ከብዛትዋ ሁሉ ጋር መኝታን አድርገውላታል፤ መቃብርዋ በዙሪያዋ ነው ሁሉም ያልተገረዙና በሰይፍ የተገደሉ ናቸው፤ በሕያዋንም ምድር ያስፈሩ ነበር ወደ ጕድጓድም ከሚወርዱ ጋር እፍረታቸውን ተሸክመዋል፥ በተገደሉትም መካከል ተሰጥተዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመቃብሯ ዙሪያ በተገደሉት መካከል ከብዛትዋ ሁሉ ጋር መኝታን አድርገውላታል፤ ሁሉም ያልተገረዙና በሰይፍ የተገደሉ ናቸው፤ በሕያዋንም ምድር ያሸብሩ ነበር ወደ ጉድጓድም ከሚወርዱ ጋር እፍረታቸውን ተሸክመዋል፥ በተገደሉትም መካከል ተሰጥተዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀይቄዳዋንቱ ግዱዋን ኤላማዉ ሳአይ ጊግ ኡቴዳ። ኤላማ ኦላንቻቱዋ ኡባ ዱፎቱ አ ዩሹዋን ደኢኖ፤ ኡንቱንቱ ኡባይካ ማሻን ሀይቄድኖ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ጾሳ አማንቤናዋንታ። ኡንቱንቱ ደኡዋን ደእያዋንቱ ግዶን ሻብረ ደንዳ ድራዉ ዱፉዋ ገሌዳዋንቱና እትፐ ግሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hayk'k'eeddawanttu gidduwaan Elaamaw sa'ay giigi utteedda. Elaama olanchchatuwaa ubbaa duufotuu Aa yuushshuwaan de'iino; unttunttu ubbaykka mashshaan hayk'k'eeddino. Unttunttu ubbaykka S'oossaa ammanibeennawantta. Unttunttu de'uwaan de'iyaawanttu gidon shabiretsaa dentseedda diraw duufuwaa geleeddawanttuna ittippe giseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi duufo yuushon diza kumeththa olanchchatara shukettidayta giddon hiixay izis giigettides. Istti ubbay ammanonttaytanne mashshan siifettidayta; istta shiroy shemppora paxa dizayta biittan worekettida gishshas duge duufon gelizaytara issi bolla yeella may7ana; shukettidayta giddon istti ichchana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ዱፎ ዩሾን ዲዛ ኩሜ ኦላንቻታራ ሹኬቲዳይታ ጊዶን ሂጻይ ኢዚስ ጊጌቲዴስ። ኢስቲ ኡባይ ኣማኖንታይታኔ ማሻን ሲፌቲዳይታ፤ ኢስታ ሺሮይ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛይታ ቢታን ዎሬኬቲዳ ጊሻስ ዱጌ ዱፎን ጌሊዛይታራ ኢሲ ቦላ ዬላ ማይኣና፤ ሹኬቲዳይታ ጊዶን ኢስቲ ኢቻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይቅዳይሳታ ግዶን ኤላማስ በሲ ጊግድ ኡትስ። ኤላማ ኦላንቾታ ዱፎት እያ ዩሹዋን ደኦሶና፤ ኤንቲ ኡባይ ማሻን ሀይቅዶሶና። ኤንቲ ኡባይ ቃፃረትቦናይሳታነ ማሻን ሀይቅዳይሳታ ኤንቲ ደኦን ደኤይሳታ ግዶን ቡቀ ደንዳ ግሾ ዱፎ ጌልዳይስታራ እስፈ ዝንእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hayqidaysata giddon Elaamas bessi giigidi uttis. Elama olanchota duufoti iya yuushuwan de7oosona; enti ubbay mashshan hayqidosona. Enti ubbay qaxaretiboonaysatanne mashshan hayqidaysata Enti de7on de7eyisata giddon buqethi denthida gisho duufo geelidaystara issife zin7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመቃብሯ ዙሪያ ካለው መላው ሰራዊቷ ጋር፣ በታረዱት መካከል መኝታ ተዘጋጅቶላታል። ሁሉም ያልተገረዙና በሰይፍ የተገደሉ ናቸው፤ ሽብራቸው በሕያዋን ምድር ስለ ተነዛ፣ ወደ ጕድጓድ ከሚወርዱት ጋር ዕፍረታቸውን ይሸከማሉ፤ በታረዱትም መካከል ይጋደማሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለዔላም ወታደሮችና ብዛት ላለው ሕዝብዋ በሰይፍ በተገደሉት መካከል ማረፊያ ተዘጋጅቶላቸዋል፤ መቃብሮቻቸውም በዙሪያው ነበሩ፤ ሁሉም በእግዚአብሔር ሳያምኑ በጦርነት የተገደሉ ናቸው፤ እነርሱም የሕያዋንን ዓለም ያሸብሩ የነበሩ በጦርነት የተገደሉ ናቸው፤ ኀፍረታቸውንም ተከናንበው ወደ ጥልቁ ከሚወርዱት ጋር አብረው ይወርዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣኣን ንዅሉ ህዝባን ኣብ ማእኸል እቶም ቅቱላት ኣንፀፉሎም። መቓብራ ኣብ ዙርያኣ እዩ፤ ኣብ ምድሪ ህያዋን ዘሰክሑ ነበሩ እሞ፥ ኵላቶም ዘይግሩዛት ብሰይፊ ዝተቐትሉ እዮም። ነውሮም ድማ ምስቶም ናብ ጕድጓድ ዝወርዱ ተሸከሙ፤ ኣብ ማእኸል ቅቱላትውን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእኣን ንዂሉ ህዝባን ኣብ ማእከል እቶም ቅቱላት ኣንጻፋሎም። መቓብራ ኣብ ዙርያኣ እዩ። ኣብ ምድሪ ህያዋን ዜሰክሑ ነበሩ እሞ፡ ኲላቶም ዘይግዙራት ብሰይፊ እተቐትሉ እዮም፡ ነውሮም ድማ ምስቶም ናብ ጒድጓድ ዚወርዱ ተሰከሙ። ኣብ ማእከል ቅቱላት ተነብረ። |