Ezekiel 32:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሓያላት ኣብ መንጎ ሓያላት ካብ ሲኦል ምስቶም ዚረድእዎ ኪዛረቡሉ እዮም፣ ወሪዶም፣ ከይተገዝሩ፣ ብሰይፊ ተቐቲሎም ደቂሶም ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኀ​ያ​ላን አለ​ቆች በሲ​ኦል ውስጥ ሆነው ከረ​ዳ​ቶቹ ጋር ይና​ገ​ሩ​ታል፤ በሰ​ይ​ፍም የተ​ገ​ደ​ሉት ያል​ተ​ገ​ረዙ ወር​ደው ተኝ​ተ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የኃያላን አለቆች በሲኦል ውስጥ ሆነው ከረዳቶቹ ጋር ይናገሩታል፤ በሰይፍም የተገደሉት ያልተገረዙ ወርደው ተኝተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኃያላን አለቆች በሲኦል ውስጥ ከረዳቶቹ ጋር ሆነው፤ ወደ ታች ወርደዋል በሰይፍም ከተገደሉት ካልተገረዙት ጋር ተኝተዋል፤ ይሏቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስኦልያን ደእያ ዎልቃማ ካፓቱ ግብጼባነ ግብጼ ማዴዳዋንቱባ ሃሳዪደ፥ ‘ኡንቱንቱ ሃ ዱገ ዬድኖ፤ ጾሳ አማነናን፥ ማሻን ሀይቄዳዋንቱና ኡንቱንቱ ግሴድኖ’ ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Si'ooliyaan de'iyaa wolk'k'aama kaappatuu Gibs'ebaanne Gibs'e maaddeeddawanttubaa haasayiidde, ‹Unttunttu haa duge yeeddino; S'oossaa ammanennan, mashshaan hayk'k'eeddawanttuna unttunttu giseeddino› yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Duufo giddon wolqqama halaqati Gibxe gishshassinne izira zuppetizayta gishshas istti duge wodhdhidi, ‹Mashshan hayqqidaytaranne ammanonttaytara issi bolla ichchida› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱፎ ጊዶን ዎልቃማ ሃላቃቲ ጊብጼ ጊሻሲኔ ኢዚራ ዙፔቲዛይታ ጊሻስ ኢስቲ ዱጌ ዎዲ፥ ‹ማሻን ሃይቂዳይታራኔ ኣማኖንታይታራ ኢሲ ቦላ ኢቺዳ› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዱፎን ደእያ ዎልቃማ ሀላቃት ግብፀባነ ግብፀራ እስፍዳይሳታባ ሃሳይሸ፥ ‘ኤንቲ ዱገ ይዶሶና፤ ጎዳ ቃፃረቶናይሳታ ማሻን ሀይቅዳይሳታራ ኤንቲ ዝንእዶሶና’ ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Duufon de7iya wolqaamaa halaqati Gibxebaanne Gibxera issifidaysataba haasayishe, ‘Enti duge yidosona; Godaa qaxaretonayisata mashshan hayqidaysatara enti zin7idosona’ yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመቃብርም ውስጥ ኀያላኑ መሪዎች ስለ ግብፅና ስለ ተባባሪዎቿ፣ ‘ወደ ታች ወርደዋል፤ በሰይፍ ከተገደሉትና ካልተገረዙትም ጋር በአንድ ላይ ተጋድመዋል’ ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ግብጻውያን ወደ ሙታን ዓለም በሚወርዱበት ጊዜ በሙታን ዓለም ውስጥ የነበሩ ታላላቅ አርበኞች አቀባበል ያደርጉላቸዋል፤ ሲቀበሉአቸውም ‘እናንተ ከተባባሪዎች ጋር ኑ ውረዱ! በጦርነት ከተገደሉት በእግዚአብሔር ከማያምኑ ጋር ተጋደሙ!’ ይሉአቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቶም ጀጋኑ እቶም ኣውራታት ሓያላት፥ ካብ ውሽጢ ሲኦል፥ ንእኡን ንደገፍቱን ከምዙይ ኢሎም ክዛረብዎ እዮም፤ ‘እቶም ዘይግሩዛት ብሰይፊ ዝተቐትሉ፥ ወሪዶም ኣብኡ ለጥ ኢሎም’ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቶም ጀጋኑስ እቶም ኣውራታት ሓያላት ካብ ውሽጢ ሲኦል ንእኡን ንደገፍቱን ከምዚ ኢሎም ኪዛረብዎ እዮም፡ እቶም ዘይግዙራት ብሰይፊ እተቐትሉ ወሪዶም፡ ኣብኡ በጥ ኢሎም ኣለዉ።