Ezekiel 32:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሓያላት ኣብ መንጎ ሓያላት ካብ ሲኦል ምስቶም ዚረድእዎ ኪዛረቡሉ እዮም፣ ወሪዶም፣ ከይተገዝሩ፣ ብሰይፊ ተቐቲሎም ደቂሶም ኣለዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኀያላን አለቆች በሲኦል ውስጥ ሆነው ከረዳቶቹ ጋር ይናገሩታል፤ በሰይፍም የተገደሉት ያልተገረዙ ወርደው ተኝተዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኃያላን አለቆች በሲኦል ውስጥ ሆነው ከረዳቶቹ ጋር ይናገሩታል፤ በሰይፍም የተገደሉት ያልተገረዙ ወርደው ተኝተዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኃያላን አለቆች በሲኦል ውስጥ ከረዳቶቹ ጋር ሆነው፤ ወደ ታች ወርደዋል በሰይፍም ከተገደሉት ካልተገረዙት ጋር ተኝተዋል፤ ይሏቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስኦልያን ደእያ ዎልቃማ ካፓቱ ግብጼባነ ግብጼ ማዴዳዋንቱባ ሃሳዪደ፥ ‘ኡንቱንቱ ሃ ዱገ ዬድኖ፤ ጾሳ አማነናን፥ ማሻን ሀይቄዳዋንቱና ኡንቱንቱ ግሴድኖ’ ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Si'ooliyaan de'iyaa wolk'k'aama kaappatuu Gibs'ebaanne Gibs'e maaddeeddawanttubaa haasayiidde, ‹Unttunttu haa duge yeeddino; S'oossaa ammanennan, mashshaan hayk'k'eeddawanttuna unttunttu giseeddino› yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Duufo giddon wolqqama halaqati Gibxe gishshassinne izira zuppetizayta gishshas istti duge wodhdhidi, ‹Mashshan hayqqidaytaranne ammanonttaytara issi bolla ichchida› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱፎ ጊዶን ዎልቃማ ሃላቃቲ ጊብጼ ጊሻሲኔ ኢዚራ ዙፔቲዛይታ ጊሻስ ኢስቲ ዱጌ ዎዲ፥ ‹ማሻን ሃይቂዳይታራኔ ኣማኖንታይታራ ኢሲ ቦላ ኢቺዳ› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዱፎን ደእያ ዎልቃማ ሀላቃት ግብፀባነ ግብፀራ እስፍዳይሳታባ ሃሳይሸ፥ ‘ኤንቲ ዱገ ይዶሶና፤ ጎዳ ቃፃረቶናይሳታ ማሻን ሀይቅዳይሳታራ ኤንቲ ዝንእዶሶና’ ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Duufon de7iya wolqaamaa halaqati Gibxebaanne Gibxera issifidaysataba haasayishe, ‘Enti duge yidosona; Godaa qaxaretonayisata mashshan hayqidaysatara enti zin7idosona’ yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመቃብርም ውስጥ ኀያላኑ መሪዎች ስለ ግብፅና ስለ ተባባሪዎቿ፣ ‘ወደ ታች ወርደዋል፤ በሰይፍ ከተገደሉትና ካልተገረዙትም ጋር በአንድ ላይ ተጋድመዋል’ ይላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግብጻውያን ወደ ሙታን ዓለም በሚወርዱበት ጊዜ በሙታን ዓለም ውስጥ የነበሩ ታላላቅ አርበኞች አቀባበል ያደርጉላቸዋል፤ ሲቀበሉአቸውም ‘እናንተ ከተባባሪዎች ጋር ኑ ውረዱ! በጦርነት ከተገደሉት በእግዚአብሔር ከማያምኑ ጋር ተጋደሙ!’ ይሉአቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቶም ጀጋኑ እቶም ኣውራታት ሓያላት፥ ካብ ውሽጢ ሲኦል፥ ንእኡን ንደገፍቱን ከምዙይ ኢሎም ክዛረብዎ እዮም፤ ‘እቶም ዘይግሩዛት ብሰይፊ ዝተቐትሉ፥ ወሪዶም ኣብኡ ለጥ ኢሎም’ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቶም ጀጋኑስ እቶም ኣውራታት ሓያላት ካብ ውሽጢ ሲኦል ንእኡን ንደገፍቱን ከምዚ ኢሎም ኪዛረብዎ እዮም፡ እቶም ዘይግዙራት ብሰይፊ እተቐትሉ ወሪዶም፡ ኣብኡ በጥ ኢሎም ኣለዉ። |