Ezekiel 32:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ልዕሊ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ መልቀስ ኣልዕል እሞ በሎ፦ ንስኻ ከም ህጻን ኣንበሳ ኣህዛብ ኢኻ፡ ኣብ ባሕሪውን ከም ዓሳ ነባሪ ኢኻ። ምስ ሩባታትካን ማያት ብእግርኻን ወጺእካ ንሩባታቶም ኣርከስካዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! ስለ ግብፅ ንጉሥ ስለ ፈር​ዖን ሙሾ አሙሽ፤ እን​ዲ​ህም በለው፦ የአ​ሕ​ዛ​ብን አን​በሳ መስ​ለህ ነበር፤ ነገር ግን እንደ ባሕር ዘንዶ ሆነ​ሃል፤ ወን​ዞ​ች​ህ​ንም ወግ​ተ​ሃል፤ ውኃ​ው​ንም በእ​ግ​ርህ አደ​ፍ​ር​ሰ​ሃል፥ ወን​ዞ​ች​ህ​ንም በተ​ረ​ከ​ዝህ ረግ​ጠ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለ ግብጽ ንጉሥ ስለ ፈርዖን ሙሾ አሙሽ፥ እንዲህም በለው። የአሕዛብን አንበሳ መስለህ ነበር፥ ነገር ግን እንደ ባሕር ዘንዶ ሆነሃል፤ በወንዞችህም ወጥተሃል፥ ወኃውንም በእግርህ አደፍርሰሃል፥ ወንዞችህንም አሳድፈሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለ ግብጽ ንጉሥ ስለ ፈርዖን ሙሾ አውርድ፥ እንዲህም በለው፦ በሕዝቦች መካከል አንበሳ መሰልህ፥ እንደ ባሕር አውሬ ነበርህ፤ በወንዞችህም ገንፍለህ ወጥተሃል፥ ውኃውንም በእግርህ አደፍርሰሃል፥ ወንዞችህንም አሳድፈሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ግብጼ ካትያዉ ዝላላ! ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኔን ካዉተቱዋ ግዶን ኔና ጋሙዋ ከሳዳ፤ ሽን ኔን አባ ግዶን ደእያ ጻድያ ማላ። ኔን ሃቱዋፐ ከሳዳ፤ ነ ገደቱዋን ፑርቻካደ፥ ሃ ቡሉቃዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Gibs'e kaatiyaw zilaala! Hawaadan yaaga; ‹Neeni kawutetsatuwaa giddon neena gaammuwaa kessaadda; shin neeni abbaa giddon de'iyaa S'adiyaa mala. Neeni haatsatuwaappe kesaadda; ne gedetuwaan purchchakkaade, haatsaa bulluuk'k'aadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Gibxe kawo Paaroones zilalashe, « ‹Neni kawoteththa giddon gaammo mala; abba giddonkka miimintte mala; neni shaafatan bobolccu gaasa; haaththata ne tohon wadhdhaasa; pulttota uullosaasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ጊብጼ ካዎ ፓሮኔስ ዚላላሼ፥ « ‹ኔኒ ካዎቴ ጊዶን ጋሞ ማላ፤ ኣባ ጊዶንካ ሚሚንቴ ማላ፤ ኔኒ ሻፋታን ቦቦልጩ ጋሳ፤ ሃታ ኔ ቶሆን ዋሳ፤ ፑልቶታ ኡሎሳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ግብፀ ካዋስ ሀይሳዳ ያጋዳ ዘሌላ። ኔኒ ካዎተታስ ግዶን ነና ጋሞ መላ ከሳዳሳ፤ ሽን ነ አባ ግዶን ደእያ ዬሩን መላ። ነ ሃፈ ከያዳሳ፤ ነ ቶሁዋን የዳ፥ ሃ ቡሎያዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Gibxe kawas haysada yaagada zeleela. Neeni kawotethatas giddon nena gaammo mela kessadasa; shin ne abba giddon de7iya yeeruntha mela. Ne haathaafe keyadasa; ne tohuwan yedhada, haatha buulloyadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ሙሾ አውርድ፤ እንዲህም በለው፤ “ ‘አንተ በሕዝቦች መካከል እንደ አንበሳ፣ በባሕሮችም ውስጥ እንደ አስፈሪ አውሬ ነህ፤ በወንዞችህ የምትንቦጫረቅ፣ ውሃውን በእግርህ የምትመታ፣ ምንጮችን የምታደፈርስ ነህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! ለግብጽ ንጉሥ አልቅስለትና በብርቱም በማስጠንቀቅ እኔ የምሰጥህን እንዲህ ብለህ ንገረው፦ ‘አንተ በአሕዛብ መካከል ስትኖር ራስህን እንደ አንበሳ አድርገህ ቈጥረሃል፤ ነገር ግን አንተ በባሕር ውስጥ እንደሚገላበጥ አስፈሪ የባሕር አውሬ ነህ፤ በእግሮችህ እያንቦጫረቅህ ውሃውን ታደፈርሳለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንፈርዖን ንጉስ ግብፂ፥ መልቀስ ኣልቅሰሉ በሎውን፦ ‘ንስኻ ኣብ ማእኸል ህዝብታት ከም ሽደን ኣንበሳ፥ ኣብ ባሕርታት ከዓ ኸም ገበል ትመላለስ ነበርካ፤ ኣብ ሩባታትካውን ጠውላሕላሕ በልካ፤ በእጋርካ ማያት ኣናዊፅካ ነቲ ወሓዚ ድማ ዘረግካዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንፈርኦን ንጉስ ግብጺ ድጒዓ መልቀስ ደጒዓሉ፡ በሎውን፡ ንስኻ ኣብ ማእከል ህዝብታት ከም ሽደን ኣንበሳ፡ ኣብ ባሕርታት ከኣ ከም ገበል ትመስል ነበርካ፡ ኣብ ርባታትካ ጨንደላሕ በልካ፡ በእጋርካ ማያት ኣናወጽካ፡ ነቲ መሳኑ ድማ ዘረግካዮ።