Ezekiel 32:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ብብዝሒ ግብጺ በኸየ፡ ንሳን ኣዋልድ እቶም ፍሉጣት ኣህዛብን ምስቶም ናብ ጉድጓድ ዚወርዱ ናብ ታሕተዋይ ክፋል ምድሪ ደርብዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! ስለ ግብፅ ኀይል ዋይ በል፤ እርስዋንና የብርቱዎቹን አሕዛብ ሴቶች ልጆች ወደ ጕድጓድ ከሚወርዱ ጋር ወደ ታችኛው ምድር ጣላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለ ግብጽ ብዛት ዋይ በል፥ እርስዋንና የብርቱዎችን አሕዛብ ሴቶች ልጆች ወደ ጕድጓድ ከሚወርዱ ጋር ወደ ታችኛው ምድር ጣላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለ ግብጽ ብዛት ዋይ በል፥ እርሷንና የብርቱዎችን አሕዛብ ሴቶች ልጆች ወደ ጉድጓድ ከሚወርዱ ጋር ወደ ታችኛው ምድር ጣላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ግብጼ ጮራ ኦላንቻቱዋ ድራዉ ዬካ! ግብጼነ ዎልቃማ ካዉተቱዋ ማጫ ናናቱዋ፥ ሀራ ሀይቂደ ዱፉዋን ገሌዳዋንቱና እትፐ ስኦልያ ሞይዛ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, Gibs'e c'ora olanchchatuwaa diraw yeekka! Gibs'enne wolk'k'aama kawutetsatuwaa mac'c'a naanatuwaa, hara hayk'k'iide duufuwaan geleeddawanttuna ittippe Si'ooliyaa moyzza. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Gibxe olanchcha corata gishshas yeekka! Izonne wolqqama kawoteththata macca nayta duge duufon gelizaytara issife duge biitta gars gelththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ጊብጼ ኦላንቻ ጮራታ ጊሻስ ዬካ! ኢዞኔ ዎልቃማ ካዎቴታ ማጫ ናይታ ዱጌ ዱፎን ጌሊዛይታራ ኢሲፌ ዱጌ ቢታ ጋርስ ጌል። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ዳሮ ግድዳ ግብፀ ኦላንቾታ ግሾ ዬካ። እዮነ፥ ዎልቃማ ካዎተታ ማጫ ናይታ ሀይቅድ ዱፎ ገለይሳታራ እስፈ ዱገ ዱፎ ሞይዛ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, daro gidida Gibxe olanchota gisho yeeka. Iyonne, wolqaama kawotethata macca nayta hayqidi duufo geleysatara issife duge duufo moyza. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ ስለ ብዙው የግብፅ ሰራዊት አልቅስ፤ እርሷንና የኀያላንን ሕዝቦች ሴት ልጆች ወደ ጕድጓድ ከሚወርዱት ጋር ከምድር በታች አውርዳቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! የግብጽን ሕዝብ ከሌሎች ኀያላን ሕዝቦች ጋር ወደ ሙታን ዓለም በሙሾ ሸኛቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ነቲ ብዙሕ ህዝቢ ግብፂ ኣልቅሰሉ፤ ንኣኣን ነተን ኣዋልድ ክቡራት ህዝብታትንውን ምስቶም ናብ ጕድጓድ ዝወርዱ፥ ናብ መዓሙቝ ምድሪ ደርብየን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ነቲ ብዙሕ ህዝቢ ግብጺ ኣልቅሰሉ፡ ንእኣን ነተን ኣዋልድ ክብራት ህዝብታትን ምስቶም ናብ ጒድጓድ ዚወርዱ ናብ መዓሙቚ ምድሪ ኣውርደን። |