Ezekiel 32:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ዓሰርተው ክልተ ዓመት፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መጺኡ ከምዚ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በዐ​ሥራ ሁለ​ተ​ኛው ዓመት በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ወር ከወ​ሩም በዐ​ሥራ አም​ስ​ተ​ኛው ቀን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ወደ እኔ እን​ዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ በአሥራ ሁለተኛው ዓመት ከወሩም በአሥራ አምስተኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዓሥራ ሁለተኛው ዓመት ከወሩም በዓሥራ አምስተኛው ቀን የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን ኦሞደቴዳ ታማነ ላኤን ላይን፥ ሄ አግናን፥ ታማነ እቼሸን ጋላሳን፥ መና ጎዳ ቃላይ ታኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni omoodetteedda tammanne laa"entso laytsan, he aginaan, tammanne ichcheshentso gallassan, Med'inaa Godaa k'aalay taakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni di7ettida tammanne nam7anththo layththan, he aginan, tammanne ichchashanththo gallassan GODAA qaalay taakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ዲኤቲዳ ታማኔ ናምኣን ላይን፥ ሄ ኣጊናን፥ ታማኔ ኢቻሻን ጋላሳን ጎዳ ቃላይ ታኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ ድኤትዳ ታማነ ናምአን ላይን፥ ሄ አጌናን፥ ታማነ እቻሻን ጋላሳን፥ ጎዳ ቃላይ ሀይሳዳ ያግሸ ታኮ ይስ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni di7etida tammanne nam7antho laythan, he ageenan, tammanne ichashantho gallasan, Godaa qaalay haysada yaagishe taako yis:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዐሥራ ሁለተኛው ዓመት፣ ከወሩም በዐሥራ አምስተኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተሰደድን በዐሥራ ሁለተኛው ዓመት የመጀመሪያው ወር በገባ በዐሥራ አምስተኛው ቀን እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተናገረኝ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኮነ ኸዓ ኣብ መበል ዓሰርተ ኽልተ ዓመት፥ ካብታ ወርሒ ኸዓ ኣብታ መበል ዓሰርተ ሓሙሽተ መዓልቲ፥ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ክልተ ዓመት፡ ካብታ ወርሒ ኸኣ ኣብታ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ ኸምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጸኒ፡