Ezekiel 32:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንሳቶም ዚልቅሱላ መልቀስ እዚ እዩ፡ ኣዋልድ ኣህዛብ ኪልቅሳላ እየን። ብዛዕባኣን ብግብጽን ብዅሉ ህዝባን ኪሓዝኑ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይኸውም ሙሾ ነው፤ ሙሾን ያሞሹለታል፤ የአሕዛብ ሴቶች ልጆች ያሞሹለታል፤ ስለ ግብፅና ስለ ኀይልዋ ሁሉ ያሞሹለታል፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚያለቅሱበት ልቅሶ ይህ ነው፤ የአሕዛብ ቈነጃጅት ያለቅሱበታል፤ ስለ ግብጽና ስለ ብዛትዋ ሁሉ ያለቅሱበታል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚያወርዱት ሙሾ ይህ ነው፤ የአሕዛብ ቆነጃጅት፤ በግብጽና ብዛትዋ ሁሉ ላይ ሙሾን ያወርዳሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ሄዌ ኡባይ ኡንቱንቶ ዝላልያ ዝላሳ ግዳናዋ። ካዉተቱዋ ማጫ አሳቱ ግብጼስነ አ ጮራ አሳዉ ዝላላና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Hewe ubbay unttunttoo zilaaliyaa zilaassaa gidanawaa. Kawutetsatuwaa mac'c'a asatuu Gibs'essinne Aa c'ora asaw zilaalana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee› yaaga» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY, «Hessi ubbay izi gishshas zilalettiza zilassa; kawoteththata macca nayti zilalana; Gibxessinne izi cora olanchchata gishshas zilalishe koyzana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ሄሲ ኡባይ ኢዚ ጊሻስ ዚላሌቲዛ ዚላሳ፤ ካዎቴታ ማጫ ናይቲ ዚላላና፤ ጊብጼሲኔ ኢዚ ጮራ ኦላንቻታ ጊሻስ ዚላሊሼ ኮይዛና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኡባይ ኤንታዉ ዘሌለትያ ዘለልስ ግዳና። ካዎተታ ማጫሳት ግብፀስነ እያ ዳሮ አሳስ ዘሌላና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha ubbay entaw zeleeletiya zelelsi gidana. Kawotethata maccasati Gibxesinne iya daro asaas zeleelana” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለ እርሷ የሚያወርዱት ሙሾ ይህ ነው፤ የሕዝቦች ሴት ልጆች ያዜሙታል፤ ስለ ግብፅና ስለ ብዙ ሰራዊቷ ሁሉ ሙሾ ያወርዳሉ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ የሚያወርዱት ሙሾ ነው፤ የሀገሪቱ ሴቶች ሙሾ ያሰማሉ፤ ለግብጽና ብዛት ላለው ሕዝብዋ ያወርዱታል፤ ይላል ልዑል እግዚአብሔር።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝልቀስ መልቀስ እዙይ እዩ፤ ኣዋልድ ህዝብታት ከልቅሳላ እየን፤” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዚድጓዕ ድጒዓ መልቀስ እዚ እዩ። ኣዋልድ ህዝብታት ኬልቅሳኦ፡ ብዛዕባ ግብጽን እቲ ብዙሕ ህዝባን ኬልቅሳላ እየን፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |