Ezekiel 32:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ንብዙሓት ህዝብታት ክግረሙኻ እየ፣ ሰይፈይ ኣብ ቅድሚኦም ክወዛወዝ ከለኹ ድማ ነገስታቶም ኣጸቢቖም ኪፈርሁኻ እዮም። በታ መዓልቲ ውድቀትኩም ድማ ነፍሲ ወከፍ ንህይወቱ ምእንቲ ህይወቱ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ህሞት ይንቀጥቀጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዙ አሕዛብን አስደንቅብሃለሁ፤ ሰይፌም በፊታቸው በተወረወረች ጊዜ ንጉሦቻቸው እጅግ አድርገው ይፈራሉ፤ በወደቅህባትም ቀን እያንዳንዱ ስለ ነፍሱ በየጊዜው ይንቀጠቀጣል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዙም አሕዛብን አስደንቅብሃለሁ ሰይፌንም በፊታቸው ባወዛወዝሁ ጊዜ ነገሥታቶቻቸው ስለ አንተ እጅግ አድርገው ይፈራሉ፤ በወደቅህበትም ቀን እያንዳንዱ ስለ ነፍሱ በየጊዜው ሁሉ ይንቀጠቀጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዙም ሕዝቦች አንተን አይተው እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤ ሰይፌንም በፊታቸው ባወዛወዝሁ ጊዜ ነገሥታቶቻቸው ይንቀጠቀጣሉ፤ በወደቅህበትም ቀን እያንዳንዱ ስለ ነፍሱ በየጊዜው ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ነ ቦላ ጋያዌ ካዉተቱዋ ኡባ ዳጋንና። ታን ታ ማሻ ኡንቱንቱ ስንን ለለስያ ዎደ፥ ካተቱ ያሻን ኮኮራና፤ ኔን ኩንድያ ጋላስ ኡንቱንቱ ኡባይካ ባረንቱ ሸምፖ ሸምፖ ያያና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani ne bolla gatsiyaawe kawutetsatuwaa ubbaa dagantsana. Taani ta mashshaa unttunttu sintsan lellesiyaa wode, kaatetuu yashshan kokkorana; neeni kunddiyaa gallassi unttunttu ubbaykka barenttu shemppoo shemppoo yayana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro asay ne bolla gakkida meton dagammana mala ta ooththana; tani ta mashshaa istta sinththan shodda seessishin ne bolla gakkida hanoza gaason istta kawoti dagaman nozhzhu gaana; neni kundiza gallas issoy issoy ba shemppos yashshan ayfe qiphon kokkorana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ኣሳይ ኔ ቦላ ጋኪዳ ሜቶን ዳጋማና ማላ ታ ኦና፤ ታኒ ታ ማሻ ኢስታ ሲንን ሾዳ ሴሲሺን ኔ ቦላ ጋኪዳ ሃኖዛ ጋሶን ኢስታ ካዎቲ ዳጋማን ኖዡ ጋና፤ ኔኒ ኩንዲዛ ጋላስ ኢሶይ ኢሶይ ባ ሼምፖስ ያሻን ኣይፌ ቂጶን ኮኮራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ ካዎተት ነና በእድ ዳጋማና። ታኒ ታ ማሻ ኤንታ ስንን ሾዳዳ ሴስያ ዎደ፥ ካዎተት ያሻን ኮኮራና፤ ነ ኩንድያ ዎደ ኤንቲ ኡባይ ባንታ ሸምፑዋስ ያያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro kawotethati nena be7idi dagammana. Taani ta mashsha enta sinthan shoddada seesiya wode, kawotethati yashshan kokorana; ne kundiya wode enti ubbay banta shempuwas yayyana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቦች በአንተ ላይ ከደረሰው የተነሣ እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤ ሰይፌን በፊታቸው ስነቀንቅ፣ በአንተ ላይ ከደረሰው ሁኔታ የተነሣ ንጉሦቻቸው ይንቀጠቀጣሉ። አንተ በምትወድቅበት ቀን፣ እያንዳንዳቸው ስለ ራሳቸው ሕይወት በመፍራት፣ በየቅጽበቱ ይርበደበዳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዙ ሕዝቦች አንተን አይተው እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤ ሰይፌን በፊታቸው በማነሣበት ጊዜ ንጉሦቻቸው በአንተ ምክንያት በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ፤ አንተ በምትወድቅበት ቀን እያንዳንዳቸው በየጊዜው ለሕይወታቸው በመፍራት ይርበደበዳሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰይፈይ ኣብ ቅድሚኣቶም ማሕማሕ ከብሎ እንተለኹ፥ ንብዙሓት ኣህዛብ ብኣኻ ኸሰኽሖም እየ፤ ነገስታቶም ድማ የመና ኽርዕዱ እዮም። ብመዓልቲ ውድቀትካ ኸዓ፥ ነፍሲ ወከፍ ኵልሻዕ ስለ ህይወቱ ራዕራዕ ክብል እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሰይፈይ ኣብ ቅድሚኦም ማሕማሕ ከብሎ ኸሎኹ፡ ንብዙሓት ህዝብታት ብኣኻ ኸስክሖም እየ፡ ነገስታቶም ድማ ኣዝዮም ኪርዕዱ እዮም። ብመዓልቲ ውድቀትካ ኸኣ ነፍሲ ወከፍ ኲሉ ጊዜ ስለ ህይወቱ ራዕራዕ ኪብል እዩ። |