Ezekiel 32:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እወ፡ ንብዙሓት ህዝብታት ክግረሙኻ እየ፣ ሰይፈይ ኣብ ቅድሚኦም ክወዛወዝ ከለኹ ድማ ነገስታቶም ኣጸቢቖም ኪፈርሁኻ እዮም። በታ መዓልቲ ውድቀትኩም ድማ ነፍሲ ወከፍ ንህይወቱ ምእንቲ ህይወቱ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ህሞት ይንቀጥቀጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዙ አሕ​ዛ​ብን አስ​ደ​ን​ቅ​ብ​ሃ​ለሁ፤ ሰይ​ፌም በፊ​ታ​ቸው በተ​ወ​ረ​ወ​ረች ጊዜ ንጉ​ሦ​ቻ​ቸው እጅግ አድ​ር​ገው ይፈ​ራሉ፤ በወ​ደ​ቅ​ህ​ባ​ትም ቀን እያ​ን​ዳ​ንዱ ስለ ነፍሱ በየ​ጊ​ዜው ይን​ቀ​ጠ​ቀ​ጣል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብዙም አሕዛብን አስደንቅብሃለሁ ሰይፌንም በፊታቸው ባወዛወዝሁ ጊዜ ነገሥታቶቻቸው ስለ አንተ እጅግ አድርገው ይፈራሉ፤ በወደቅህበትም ቀን እያንዳንዱ ስለ ነፍሱ በየጊዜው ሁሉ ይንቀጠቀጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብዙም ሕዝቦች አንተን አይተው እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤ ሰይፌንም በፊታቸው ባወዛወዝሁ ጊዜ ነገሥታቶቻቸው ይንቀጠቀጣሉ፤ በወደቅህበትም ቀን እያንዳንዱ ስለ ነፍሱ በየጊዜው ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ነ ቦላ ጋያዌ ካዉተቱዋ ኡባ ዳጋንና። ታን ታ ማሻ ኡንቱንቱ ስንን ለለስያ ዎደ፥ ካተቱ ያሻን ኮኮራና፤ ኔን ኩንድያ ጋላስ ኡንቱንቱ ኡባይካ ባረንቱ ሸምፖ ሸምፖ ያያና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani ne bolla gatsiyaawe kawutetsatuwaa ubbaa dagantsana. Taani ta mashshaa unttunttu sintsan lellesiyaa wode, kaatetuu yashshan kokkorana; neeni kunddiyaa gallassi unttunttu ubbaykka barenttu shemppoo shemppoo yayana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Daro asay ne bolla gakkida meton dagammana mala ta ooththana; tani ta mashshaa istta sinththan shodda seessishin ne bolla gakkida hanoza gaason istta kawoti dagaman nozhzhu gaana; neni kundiza gallas issoy issoy ba shemppos yashshan ayfe qiphon kokkorana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳሮ ኣሳይ ኔ ቦላ ጋኪዳ ሜቶን ዳጋማና ማላ ታ ኦና፤ ታኒ ታ ማሻ ኢስታ ሲንን ሾዳ ሴሲሺን ኔ ቦላ ጋኪዳ ሃኖዛ ጋሶን ኢስታ ካዎቲ ዳጋማን ኖዡ ጋና፤ ኔኒ ኩንዲዛ ጋላስ ኢሶይ ኢሶይ ባ ሼምፖስ ያሻን ኣይፌ ቂጶን ኮኮራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳሮ ካዎተት ነና በእድ ዳጋማና። ታኒ ታ ማሻ ኤንታ ስንን ሾዳዳ ሴስያ ዎደ፥ ካዎተት ያሻን ኮኮራና፤ ነ ኩንድያ ዎደ ኤንቲ ኡባይ ባንታ ሸምፑዋስ ያያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Daro kawotethati nena be7idi dagammana. Taani ta mashsha enta sinthan shoddada seesiya wode, kawotethati yashshan kokorana; ne kundiya wode enti ubbay banta shempuwas yayyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቦች በአንተ ላይ ከደረሰው የተነሣ እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤ ሰይፌን በፊታቸው ስነቀንቅ፣ በአንተ ላይ ከደረሰው ሁኔታ የተነሣ ንጉሦቻቸው ይንቀጠቀጣሉ። አንተ በምትወድቅበት ቀን፣ እያንዳንዳቸው ስለ ራሳቸው ሕይወት በመፍራት፣ በየቅጽበቱ ይርበደበዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብዙ ሕዝቦች አንተን አይተው እንዲደነግጡ አደርጋለሁ፤ ሰይፌን በፊታቸው በማነሣበት ጊዜ ንጉሦቻቸው በአንተ ምክንያት በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ፤ አንተ በምትወድቅበት ቀን እያንዳንዳቸው በየጊዜው ለሕይወታቸው በመፍራት ይርበደበዳሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሰይፈይ ኣብ ቅድሚኣቶም ማሕማሕ ከብሎ እንተለኹ፥ ንብዙሓት ኣህዛብ ብኣኻ ኸሰኽሖም እየ፤ ነገስታቶም ድማ የመና ኽርዕዱ እዮም። ብመዓልቲ ውድቀትካ ኸዓ፥ ነፍሲ ወከፍ ኵልሻዕ ስለ ህይወቱ ራዕራዕ ክብል እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሰይፈይ ኣብ ቅድሚኦም ማሕማሕ ከብሎ ኸሎኹ፡ ንብዙሓት ህዝብታት ብኣኻ ኸስክሖም እየ፡ ነገስታቶም ድማ ኣዝዮም ኪርዕዱ እዮም። ብመዓልቲ ውድቀትካ ኸኣ ነፍሲ ወከፍ ኲሉ ጊዜ ስለ ህይወቱ ራዕራዕ ኪብል እዩ።