Ezekiel 31:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብብዝሒ ጨናፍሩ ኣጸበቕክዎ፣ ኣብ ገነት ኣምላኽ ዝነበሩ ዅሎም ኣእዋም ኤደን ድማ ቀንኡሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጫፎቹ ብዛት ውብ አደረግሁት፤ በእግዚአብሔርም ገነት በዔድን የነበሩ ዛፎች ሁሉ ቀኑበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጫፎቹም ብዛት ውብ አደረግሁት በእግዚአብሔርም ገነት በዔድን የነበሩ ዛፎች ሁሉ ቀኑበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቅርጫፎቹ ብዛት ውብ አደረግሁት፥ በእግዚአብሔርም ገነት በዔድን የነበሩ ዛፎች ሁሉ ቀኑበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ታን አ ዳሮ ዳሻን ፑላንቻ ኦድ። ኤደነ ግያ ጾሳ ገነትያን ደእያ ምቱ ኡባይ አ ቃናቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Taani Aa daro daashshan puulanchcha ootsaad. Edene giyaa S'oossaa gennetiyaan de'iyaa mitsatuu ubbay Aa k'anaateeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani iza daro haggatara gaththa puulasa medhdhadis; Xoossa gannaten diza miththati ubbay iza amottana mala ooththadis› gees ga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢዛ ዳሮ ሃጋታራ ጋ ፑላሳ ሜዲስ፤ ጾሳ ጋናቴን ዲዛ ሚቲ ኡባይ ኢዛ ኣሞታና ማላ ኦዲስ› ጌስ ጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እያ ዳሮ ዳሻን ፑላያስ፤ ኤደነ ጌተትያ ፆሳ ጋናትያን ደእያ ምት ኡባይ እያ ቃናቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani iya daro daashshan puulayas; Edene geetetiya Xoossa gannatiyan de7iya mithati ubbay iya qanaatoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በብዙ ቅርንጫፎች፣ ውብ አድርጌ ሠራሁት፤ በእግዚአብሔርም የአትክልት ቦታ፣ በገነት ያሉትን ዛፎች የሚያስቀና አደረግሁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እርሱን በተንሠራፉ ቅርንጫፎች የተዋበ አደረግሁት፤ እርሱ እኔ እግዚአብሔር በተከልኳት በዔደን ገነት ያለውን ዛፍ ሁሉ የሚያስቀና ነበር።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ብብዝሒ ጨናፍሩ ፅቡቕ ገበርክዎ፤ ኣብ ገነት እግዚኣብሄር ዘለዋ ኣእዋም ኤደን ከዓ ዅላተን ቀንኣሉ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ብብዝሒ ጨናፍሩ ጽቡቕ ገበርክዎ፡ ኣብ ገነት ኣምላኽ ዘለዋ ኣእዋም ኤድን ከኣ ኲላተን ቀንኣሉ። |