Ezekiel 31:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኣታኽልቲ ኣምላኽ ዝነበሩ ቄድሮስ ኪሓብእዎ ኣይከኣሉን፡ ኣእዋም ሳይፕረስ ከም ጨናፍሩ፡ ኣእዋም ጨናፍርውን ከም ጨናፍሩ ኣይኰኑን። ኣብ ኣታኽልቲ ኣምላኽ ድማ ብጽባቐኡ ከምኡ ዝመስል ኦም የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ገነት የነ​በሩ ዝግ​ባ​ዎች አይ​ተ​ካ​ከ​ሉ​ትም፥ ጥዶ​ችም ቅር​ን​ጫ​ፎ​ቹን፥ አስታ የሚ​ባ​ለ​ውም ዛፍ ጫፎ​ቹን አይ​መ​ሳ​ሰ​ሉ​ትም ነበር፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ገነት ዛፍ ሁሉ በው​በቱ አይ​መ​ስ​ለ​ውም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔር ገነት የነበሩ ዝግባዎች አላጨለሙትም፥ ጥዶችም ቅርጫፎቹን አስታ የሚባለውም ዛፍ ጫፎቹን አይመሳሰሉትም ነበር፤ የእግዚአብሔርም ገነት ዛፍ ሁሉ በውበቱ አይመሳሰለውም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእግዚአብሔር ገነት የነበሩ ዝግባዎች አልሸፈኑትም፥ ጥዶችም ቅርጫፎቹን አይመስሉትም አስታ የሚባለውም ዛፍ ቅርጫፎቹን አይመሳሰሉትም ነበር፤ በእግዚአብሔር ገነት የነበረ ዛፍ ሁሉ በውበቱ አይመስለውም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀራይ አቶ ጾሳ ጋናትያንካ ሄ ዝጋና ልከትያ ዝግ ባዋ፤ አዋ ማላ ዳሻይ ደእያ ጺዳይካ ባዋ፤ ሄዋ ማላ ቦእያ ምካ ባዋ። ጾሳ ጋናትያንካ ሄዋ ማላ ሎኦ ምይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Haray atto S'oossaa gannatiyankka he zigaanna likkettiyaa zigi baawa; aawaa mala daashshay de'iyaa s'iiddaykka baawa; hewaa mala boo'iyaa mitsikka baawa. S'oossaa gannatiyankka hewaa mala lo"o mitsay baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa gannaten diza zigatikka izara ginattana dandaybeettenna; xiiddatikka iza haggatara ginattettenna; wolatikka iza haggara ginattettenna; Xoossa gannaten diza ay miththika lo7eteththan iza gakkenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ጋናቴን ዲዛ ዚጋቲካ ኢዛራ ጊናታና ዳንዳይቤቴና፤ ጺዳቲካ ኢዛ ሃጋታራ ጊናቴቴና፤ ዎላቲካ ኢዛ ሃጋራ ጊናቴቴና፤ ጾሳ ጋናቴን ዲዛ ኣይ ሚካ ሎኤቴን ኢዛ ጋኬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀር አቶሽን ፆሳ ጋናትያን ሄ ዝጋራ ግንያ ዝግ ባዋ፤ እያ መላ ዳሽ ደእያ ፂድካ ባዋ። ሄሳ መላ ኦቻ ም፥ ፆሳ ጋናትያን ሄሳ መላ ሎኦ ም ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hari attoshin Xoossa gannatiyan he zigaara giniya zigi baawa; iya mela daashshi de7iya xiiddika baawa. Hessa mela ocha mithi, Xoossa gannatiyan hessa mela lo77o mithi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር ገነት ያሉ ዝግባዎች፣ ሊወዳደሩት አልቻሉም፤ የጥድ ዛፎች፣ የእርሱን ቅርንጫፎች አይተካከሉትም፤ የአስታ ዛፎችም፣ ከእርሱ ቅርንጫፎች ጋር አይወዳደሩም፤ በእግዚአብሔር ገነት ያለ ማናቸውም ዛፍ፣ በውበት አይደርስበትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእግዚአብሔር ገነት ውስጥ ያለው የሊባኖስ ዛፍ ሊወዳደረው አይችልም፤ የጥድ ዛፍም ቅርንጫፉን አያኽልም፤ የግራር ዛፎች ቅርንጫፍ ከእርሱ ቅርንጫፎች ጋር ሲወዳደር እንደ ኢምንት ነው። በእግዚአብሔር ገነት ውስጥ ካሉ ዛፎች መካከል አንዳቸው እንኳ እንደ እርሱ ያለ ውበት የላቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ገነት ኣምላኽ ዘሎ ኣእዋም ሊባኖስ ክኽውሎ ኣይከኣለን፤ ፅሕድታት ነቲ ጨናፍሩ ኣይተተኻኸልዎን፤ ፀሊሞ እኳ ኸም ጨናፍሩ ኣይነበረን፤ ኣብ ገነት እግዚኣብሄር ካብ ዘሎ ኦም፥ ሓደ እኳ ብፅባቐ ኣይተመዓራረዮን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ገነት ኣምላኽ ዘሎ ኣእዋም ሊባኖስ ኪኽውሎ ኣይከኣለን፡ ጽሕድታት ነቲ ጨናፍሩ ኣይተተኻኸሎን፡ ጸሊሞ እኳ ኸም ጨናፍሩ ኣይነበረን፡ ኣብ ገነት ኣምላኽ ካብ ዘሎ ኦምሲ ሓንቲ እኳ ብጽባቐ ኣይተመዐራረዮን።