Ezekiel 31:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሱሩ ኣብ ጥቓ ዓብዪ ማያት ስለ ዝነበረ፡ ብዕብየቱን ብንውሓት ጨናፍሩን ጽቡቕ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሥሩም በብዙ ውኃ አጠ​ገብ ነበ​ረና በታ​ላ​ቅ​ነ​ቱና በጫ​ፎቹ ርዝ​መት የተ​ዋበ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሥሩም በብዙ ውኃ አጠገብ ነበረና በታላቅነቱና በጫፎቹ ርዝመት የተዋበ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሥሩ በብዙ ውኃ አጠገብ ስለ ነበረ በታላቅነቱና በቅርጫፎቹ ርዝመት የተዋበ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ምይ ባረ ግታተናነ ባረ ዳሻ አዱሳተና አያ ሎኢ! ባረ ጻጱዋካ ሃ ጪማዉ ዱገ የድ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He mitsay bare gitatetsaananne bare daashshaa adussatetsaana ayaa lo"ii! Bare s'ap'uwaakka haatsaa c'iimmaw duge yeddi wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Daayida iza haggatara izas puulazi keehi lo7o; iza xaphoti haaththi dari dizaso bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዪዳ ኢዛ ሃጋታራ ኢዛስ ፑላዚ ኬሂ ሎኦ፤ ኢዛ ጻጶቲ ሃ ዳሪ ዲዛሶ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ፃጱዋ ጪሞ ሃን ዱገ የድዳ ግሾ ሄ ምይ ባ ዳሻ ታሽያራ ዋንድ ሎእ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba xaphuwa ciimmo haathan duge yeddida gisho he mithay ba daashsha tashiyara waanidi lo77i!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከተንሰራፉት ቅርንጫፎቹ ጋር፣ ውበቱ ግሩም ነበር፤ ብዙ ውሃ ወዳለበት፣ ሥሮቹ ጠልቀው ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብዙ ውሃ ወዳለበት ሥሮቹን ስለ ሰደደ፥ ታላቅነቱና የቅርንጫፎቹ መስፋፋት ውበትን ሰጥቶት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሱሩ ኣብ ብዙሕ ማያት ነበረ እሞ፥ ብዕቤቱን ብምንዋሕ ጨንገፉን ፅቡቕ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሱሩ ኣብ ብዙሕ ማያት ነበረ እሞ፡ ብዕቤቱን ብምናሕ ጨናፍሩን ጽቡቕ ነበረ።