Ezekiel 31:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵለን ኣዕዋፍ ሰማይ ኣብ ጨናፍሩ ሰፈረን፣ ኣብ ትሕቲ ጨናፍራ ድማ ኵለን እንስሳታት መሮር ጫጩተን ወለዳ፣ ኣብ ትሕቲ ጽላሉ ድማ ኵሎም ዓበይቲ ኣህዛብ ይነብሩ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰማይም ወፎች ሁሉ በቅርንጫፎቹ ላይ ተዋለዱ፤ የምድርም አራዊት ሁሉ ከጫፎቹ በታች ተዋለዱ፤ ከጥላውም በታች ታላላቆች አሕዛብ ሁሉ ይቀመጡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰማይ ወፎች ሁሉ ጎጆቻቸውን በቅርንጫፎቹ ላይ አደረጉ፥ የምድርም አራዊት ሁሉ ከጫፎቹ በታች ተዋለዱ፥ ከጥላውም በታች ታላላቆች አሕዛብ ሁሉ ይቀመጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰማይ ወፎች ሁሉ ጎጆአቸውን በቅርንጫፎቹ ላይ ሠሩ፥ የምድር አራዊት ሁሉ ከቅርጫፎቹ በታች ወለዱ፥ ታላላቅ ሕዝቦች ሁሉ ከጥላው በታች ኖሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳሉዋ ካፎቱ ኡባይ አ ዳሻን ባረንቱ ጎልያ ኬጼድኖ፤ ባዙዋ ዶአቱካ አ ዳሻ ጋርሳን ማራ የሌድኖ፤ ዎልቃማ ካዉተቱ ኡባይ አ ኩዋን ኡቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saluwaa kafotuu ubbay Aa daashshan barenttu golliyaa kees's'eeddino; bazzuwaa do'atuukka Aa daashshaa garssan maraa yeleeddino; wolk'k'aama kawutetsatuu ubbay Aa kuwan uttiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Salo kafoti ubbay iza haggata bolla bantta keeth keexxida; wora do7ati ubbay iza haggata garsan marata yelida; gita kawoteththati ubbay iza kuwa garsan de7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሎ ካፎቲ ኡባይ ኢዛ ሃጋታ ቦላ ባንታ ኬ ኬጺዳ፤ ዎራ ዶኣቲ ኡባይ ኢዛ ሃጋታ ጋርሳን ማራታ ዬሊዳ፤ ጊታ ካዎቴቲ ኡባይ ኢዛ ኩዋ ጋርሳን ዴኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሎ ካፎት እያ ዳሻን ባንታ ኬ ኬፅዶሶና፤ ባዞ ዶአት እያ ኩያ ጋርሳን ናአ የልዶሶና፤ ግታ ካዎተት ኡባይ እያ ኩያን ሸምፖሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Salo kafoti iya daashshan banta keethaa keexidosona; bazzo do7ati iya kuya garsan na7a yelidosona; gita kawotethati ubbay iya kuyan shempoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰማይ ወፎች ሁሉ፣ በቅርንጫፎቹ ላይ ጐጇቸውን ሠሩ፤ የምድር አራዊት ሁሉ፣ ከቅርንጫፎቹ ሥር ግልገሎቻቸውን ወለዱ። ታላላቅ መንግሥታትም ሁሉ፣ ከጥላው ሥር ኖሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የወፍ ዐይነቶች ሁሉ በቅርንጫፎቹ ላይ ጎጆአቸውን ሠሩ፤ የምድር አራዊትም ግልገሎቻቸውን በጥላዎቹ ሥር ወለዱ፤ ታላላቅ ሕዝቦች ሁሉ በጥላው ሥር ያርፉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ጨናፍሩ፥ ኵለን ኣዕዋፍ ሰማይ ኣባይተን ሰርሓሉ፤ ኣብ ትሕቲ ጨንገፉ ድማ ዅሎም እንስሳ በረኻ ተዋለዱሉ፤ ኣብ ፅላሉ ኸዓ፥ ኵሎም ዓበይቲ ኣህዛብ ይቕመጡሉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ጨንፍሩ ዂለን ኣዕዋፍ ሰማይ ኣባይተን ሰርሓሉ፡ ኣብ ትሕቲ ዘፋፍሩ ድማ ኲሎም እንስሳ መሮር ተዋለዱሉ፡ ኣብ ጽላሉ ኸኣ ኲሎም ዓበይቲ ህዝብታት ይቕመጡሉ ነበሩ። |