Ezekiel 31:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵለን ኣዕዋፍ ሰማይ ኣብ ጨናፍሩ ሰፈረን፣ ኣብ ትሕቲ ጨናፍራ ድማ ኵለን እንስሳታት መሮር ጫጩተን ወለዳ፣ ኣብ ትሕቲ ጽላሉ ድማ ኵሎም ዓበይቲ ኣህዛብ ይነብሩ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰ​ማ​ይም ወፎች ሁሉ በቅ​ር​ን​ጫ​ፎቹ ላይ ተዋ​ለዱ፤ የም​ድ​ርም አራ​ዊት ሁሉ ከጫ​ፎቹ በታች ተዋ​ለዱ፤ ከጥ​ላ​ውም በታች ታላ​ላ​ቆች አሕ​ዛብ ሁሉ ይቀ​መጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰማይ ወፎች ሁሉ ጎጆቻቸውን በቅርንጫፎቹ ላይ አደረጉ፥ የምድርም አራዊት ሁሉ ከጫፎቹ በታች ተዋለዱ፥ ከጥላውም በታች ታላላቆች አሕዛብ ሁሉ ይቀመጡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰማይ ወፎች ሁሉ ጎጆአቸውን በቅርንጫፎቹ ላይ ሠሩ፥ የምድር አራዊት ሁሉ ከቅርጫፎቹ በታች ወለዱ፥ ታላላቅ ሕዝቦች ሁሉ ከጥላው በታች ኖሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳሉዋ ካፎቱ ኡባይ አ ዳሻን ባረንቱ ጎልያ ኬጼድኖ፤ ባዙዋ ዶአቱካ አ ዳሻ ጋርሳን ማራ የሌድኖ፤ ዎልቃማ ካዉተቱ ኡባይ አ ኩዋን ኡቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saluwaa kafotuu ubbay Aa daashshan barenttu golliyaa kees's'eeddino; bazzuwaa do'atuukka Aa daashshaa garssan maraa yeleeddino; wolk'k'aama kawutetsatuu ubbay Aa kuwan uttiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salo kafoti ubbay iza haggata bolla bantta keeth keexxida; wora do7ati ubbay iza haggata garsan marata yelida; gita kawoteththati ubbay iza kuwa garsan de7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎ ካፎቲ ኡባይ ኢዛ ሃጋታ ቦላ ባንታ ኬ ኬጺዳ፤ ዎራ ዶኣቲ ኡባይ ኢዛ ሃጋታ ጋርሳን ማራታ ዬሊዳ፤ ጊታ ካዎቴቲ ኡባይ ኢዛ ኩዋ ጋርሳን ዴኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሎ ካፎት እያ ዳሻን ባንታ ኬ ኬፅዶሶና፤ ባዞ ዶአት እያ ኩያ ጋርሳን ናአ የልዶሶና፤ ግታ ካዎተት ኡባይ እያ ኩያን ሸምፖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Salo kafoti iya daashshan banta keethaa keexidosona; bazzo do7ati iya kuya garsan na7a yelidosona; gita kawotethati ubbay iya kuyan shempoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰማይ ወፎች ሁሉ፣ በቅርንጫፎቹ ላይ ጐጇቸውን ሠሩ፤ የምድር አራዊት ሁሉ፣ ከቅርንጫፎቹ ሥር ግልገሎቻቸውን ወለዱ። ታላላቅ መንግሥታትም ሁሉ፣ ከጥላው ሥር ኖሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የወፍ ዐይነቶች ሁሉ በቅርንጫፎቹ ላይ ጎጆአቸውን ሠሩ፤ የምድር አራዊትም ግልገሎቻቸውን በጥላዎቹ ሥር ወለዱ፤ ታላላቅ ሕዝቦች ሁሉ በጥላው ሥር ያርፉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ጨናፍሩ፥ ኵለን ኣዕዋፍ ሰማይ ኣባይተን ሰርሓሉ፤ ኣብ ትሕቲ ጨንገፉ ድማ ዅሎም እንስሳ በረኻ ተዋለዱሉ፤ ኣብ ፅላሉ ኸዓ፥ ኵሎም ዓበይቲ ኣህዛብ ይቕመጡሉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብቲ ጨንፍሩ ዂለን ኣዕዋፍ ሰማይ ኣባይተን ሰርሓሉ፡ ኣብ ትሕቲ ዘፋፍሩ ድማ ኲሎም እንስሳ መሮር ተዋለዱሉ፡ ኣብ ጽላሉ ኸኣ ኲሎም ዓበይቲ ህዝብታት ይቕመጡሉ ነበሩ።