Ezekiel 31:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ቍመቱ ልዕሊ ዅሎም ኣእዋም መሮር ልዕል በለ፡ ጨናፍሩ ድማ ይበዝሑ፡ ጨናፍሩ ድማ ነውሑ፡ ምስ በቘለ ብብዝሒ ማያት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ቁመቱ ከም​ድረ በዳ ዛፍ ሁሉ በላይ ከፍ ከፍ አለ፤ ቅር​ን​ጫ​ፎ​ቹም በዙ፤ ጫፎ​ቹም ከብዙ ውኆች የተ​ነሣ ረዘሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ቁመቱ ከምድረ በዳ ዛፍ ሁሉ በላይ ከፍ ከፍ አለ፥ ቅርንጫፎቹም በዙ፥ ጫፎቹንም ባበቀለ ጊዜ ከብዙ ውኆች የተነሣ ረዘሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ቁመቱ ከሜዳ ዛፍ ሁሉ በላይ በለጠ፥ ቅርንጫፎቹም በዙ፥ በለቀቀላቸውም ጊዜ ከብዙ ውኆች የተነሣ ቅርንጫፎቹ ረዘሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ምይ ሃይ ዳሬዳ ድራዉ፥ ዎራን ደእያ ሀራ ም ኡባፐ ጌሳ አዱቄ፤ አ ዳሻቱካ ኦርደነ አዱሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He mitsay haatsay dareedda diraw, woran de'iyaa hara mitsaa ubbaappe geesaa aduk'k'ee; Aa daashshatuukka orddenne adussa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Haath kallida gishshas wora giddon diza mith ubbaafe, keehi aduqqides; iza haggati daayida; unquloti aduqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ካሊዳ ጊሻስ ዎራ ጊዶን ዲዛ ሚ ኡባፌ፥ ኬሂ ኣዱቂዴስ፤ ኢዛ ሃጋቲ ዳዪዳ፤ ኡንቁሎቲ ኣዱቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ምይ ዎራን ደእያ ም ኡባፈ አዱቅስ፤ እያ ዳሻይ ዳርስ፤ ታሸይ አዱቅስ፤ ሃ ዳርዳ ግሾ ኦርድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He mithay woran de7iya mitha ubbaafe aduqis; iya daashshay daris; tashey aduqis; haathi darida gisho ordis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በደን ካሉት ዛፎች ሁሉ፣ እጅግ ከፍ አለ፤ ቅርንጫፎቹ በዙ፤ ቀንበጦቹ ረዘሙ፤ ከውሃውም ብዛት የተነሣ ተስፋፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ዛፍ ብዙ ውሃ በማግኘቱ፥ ቁመቱ ከሌሎች ዛፎች ሁሉ የረዘመ ሆነ፤ ቅርንጫፎቹም ወፍራሞችና ረጃጅሞች ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ቁመቱ ኻብ ኵለን ኣእዋም በረኻ ተመልመለ፤ ሳላ እቲ ዘዕምሮ ዝነበረ ብዙሕ ማያት ጨናፍሩ በዝሐ፤ ጨንገፉ ነውሐ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ቝመቱ ኻብ ኲለን ኣእዋም መሮር ተመልመለ፡ ሳላ እቲ ዜዐምሮ ዝነበረ ብዙሕ ማያት፡ ጨናፍሩ በዝሔ፡ ዘፋፍሩ ነውሔ።