Ezekiel 31:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ እቲ ኣሶራዊ ኣብ ሊባኖስ ጽሩይ ጨናፍር ዘለዎን ጽላሎት ዝመስል ክዳን ዘለዎን ነዊሕ ቁመት ዘለዎን ቄድሮስ ነበረ። ጫፉ ድማ ኣብ መንጎ እቶም ረጒድ ጨናፍር ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ አሦር ጫፉ እንደ ተዋበ፥ ችፍ​ግ​ነቱ ጥላ እንደ ሰጠ፥ ቁመ​ቱም እንደ ረዘመ፥ ራሱም ወደ ደመ​ና​ዎች እንደ ደረሰ እንደ ሊባ​ኖስ ዝግባ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ አሦር ጫፉ እንደ ተዋበ፥ ችፍግነቱ ጥላ እንደ ሰጠ፥ ቁመቱም እንደ ረዘመ፥ ራሱም በደመናዎች መካከል እንደ ነበረ እንደ ሊባኖስ ዝግባ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ አሦር ቅርጫፉ የተዋበ፥ ጥላ የሚሰጥ ጫካ፥ ቁመቱ የረዘመ፥ ጫፉም በቅርንጫፎች መካከል የነበረ የሊባኖስ ዝግባ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ኔን ሎኦ ዳሻ ኩዋይ ደእያ ሊባኖሳ ዝጋ ማላ። እ አዱቂደ ድጬዳ፤ አ ጼራይካ ሻርያ ጋኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Neeni lo"o daashsha kuway de'iyaa Liibaanoosa zigaa mala. I aduk'k'iide dic'c'eedda; Aa s'eeraykka shaariyaa gakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza haggay woraas kuwa gididi daro luule gididi iza xeeray salo gakki diichiza Libaanoose ziga misatiza Asoore xeellite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ሃጋይ ዎራስ ኩዋ ጊዲዲ ዳሮ ሉሌ ጊዲዲ ኢዛ ጼራይ ሳሎ ጋኪ ዲቺዛ ሊባኖሴ ዚጋ ሚሳቲዛ ኣሶሬ ጼሊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ሎኦ ዳሻ ኩያይ ደእያ ልባኖሰ ዝጋ መላ፤ እ ድጭስ፤ እያ ፄራይ ሻራ ጋክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne lo77o daashsha kuyay de7iya Libaanose ziga mela; I diccis; iya xeeray shaara gakis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለጫካው ጥላ የሆኑ የሚያማምሩ ቅርንጫፎች የነበሩትን፣ እጅግ መለሎ ሆኖ፣ ጫፉ ሰማይ የደረሰውን፣ የሊባኖስን ዝግባ አሦርን ተመልከት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ የተዋቡ ጥላማ ቅርንጫፎች እንዳሉትና የቁመቱም ርዝመት ደመናዎችን እንደሚነካ የሊባኖስ ዛፍ ነህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ ኣሶር ጨናፍሩ ዝፅቡቕ፥ ፅላሉ ዝዕሙር፥ ቁመቱ ዝነዊሕ፥ ርእሱ ኣብ ማእኸል ደመና ኸም ዝነበረ፥ ከም ኦም ሊባኖስ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ኣሶር ጨናፍሩ ዝጽቡቕ፡ ጽላሉ ዝዕሙር፡ ቊመቱ ዝነዊሕ ኦም ሊባኖስ ነበረ። ጫፉ ኸኣ ኣብ ማእከል ዕሙር ጨናፍር ነበረ።