Ezekiel 31:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንፈርኦን ንጉስ ግብጽን ንህዝቡን ተዛረቦም። ኣብ ዕብየትካ መን ትመስል?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! የግ​ብ​ፅን ንጉሥ ፈር​ዖ​ን​ንና ሕዝ​ቡን እን​ዲህ በላ​ቸው፦ በታ​ላ​ቅ​ነ​ትህ ማንን ትመ​ስ​ላ​ለህ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ የግብጽን ንጉሥ ፈርዖንንና የሕዝቡን ብዛት እንዲህ በላቸው። በታላቅነትህ ማንን መስለሃል?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ የግብጽን ንጉሥ ፈርዖንንና ብዛቱን እንዲህ በላቸው፦ በታላቅነትህ ማንን ትመስላለህ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ግብጼ ካትያዉነ አሳ ኡባዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ነ ግታተን ኔና ታን ኦናና ልኮ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Gibs'e kaatiyawunne asaa ubbaw hawaadan yaagaade oda; ‹Ne gitatetsan neena taani oonana likkoo?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Gibxe kawo Paaroonessinne qooday baynda iza deraas, « ‹Gitateththan nenara ginattanay oonee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ጊብጼ ካዎ ፓሮኔሲኔ ቆዳይ ባይንዳ ኢዛ ዴራስ፥ « ‹ጊታቴን ኔናራ ጊናታናይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ግብፀ ካዋስነ አሳ ኡባስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፦ ‘ነ ግታተ ታ ኦደራ ጋደዮ?’ ”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Gibxe kawasinne asa ubbaas haysada yaagada oda: ‘Ne gitatetha ta oodera gaaddeyo?’ ”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖንና ስፍር ቍጥር ለሌለው ሕዝቡ እንዲህ በል፤ “ ‘በክብር ከአንተ ጋር ማን ሊወዳደር ይችላል?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! ለግብጽ ንጉሥና ብዛት ላለው ሕዝቡ እንዲህ ብለህ ንገር፥ ‘በታላቅነት ከማን ጋር ትመሳሰላለህ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንፈርዖን ንጉስ ግብፅን፥ ነቲ ብዙሕ ህዝቡን ‘ብዕቤትካ ንመን ትመስል?’ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንፈርኦን ንጉስ ግብጽን ነቲ ብዙሕ ህዝቡን፡ ብዕቤትካ ንመን ትመስል ብሎ።