Ezekiel 31:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎ ኣእዋም ኤደን ብኽብርን ብዕብየትን ማዕረ መን ኢኻ፧ ምስ ኣእዋም ኤደን ግና ናብ ታሕተዋይ ክፋላት ምድሪ ክትድርበ ኢኻ፤ ኣብ መንጎ ዘይግዙራት ምስቶም ብሰይፊ ዝተቐትሉ ክትድቅስ ኢኻ። ፈርኦንን ኩሉ ህዝቡን እዩ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በክ​ብ​ርና በታ​ላ​ቅ​ነት በዔ​ድን ዛፎች መካ​ከል ማንን ትመ​ስ​ላ​ለህ? ነገር ግን ከዔ​ድን ዛፎች ጋር ወደ ታች​ኛው ምድር ያወ​ር​ዱ​ሃል፤ በሰ​ይ​ፍም በተ​ገ​ደ​ሉት ባል​ተ​ገ​ረ​ዙት መካ​ከል ትተ​ኛ​ለህ። ይህም ፈር​ዖ​ንና የሕ​ዝቡ ብዛት ሁሉ ነው፥” ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በክብርና በታላቅነት በዔድን ዛፎች መካከል ማንን መስለሃል? ነገር ግን ከዔድን ዛፎች ጋር ወደ ታችኛው ምድር ያወርዱሃል፥ በሰይፍም በተገደሉት ባልተገረዙት መካከል ትተኛለህ። ይህም ፈርዖንና የሕዝቡ ብዛት ሁሉ ነው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በክብርና በታላቅነት ከዔድን ዛፎች መካከል እንግዲህ ማንን ትመስላለህ? ሆኖም ከዔድን ዛፎች ጋር ወደ ታችኛው ምድር ትወርዳለህ፥ በሰይፍ በተገደሉት ባልተገረዙት መካከል ትጋደማለህ። ይህም ፈርዖንና ብዛቱ ሁሉ ነው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤደነ ጋናትያ ግዶ ምቱዋንካ ሄዋ ኬሻ ግታይነ ሎኡ ባዋ፤ ሽን ሀእ ኤደነ ምቱዋዳን፥ እካ ሀይቂ ስኦልያን ገሌ፤ ሄዋን እ ማሻን ሀይቄዳ አማንቤናዋንቱ ኡባን ጋከታና። “ ‘ “ሄ ምይ ግብጼ ካትያነ አ አሳ ኡባ ሌምሶ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Edene gannatiyaa giddo mitsatuwaankka hewaa keeshshaa gitaynne lo"uu baawa; shin ha"i Edene mitsatuwaadan, ikka hayk'k'i Si'ooliyaan gelee; hewan I mashshaan hayk'k'eedda ammanibeennawanttu ubbaan gakkettana. « ‹ «He mitsay Gibs'e kaatiyaanne Aa asaa ubbaa leemiso. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee› yaaga» yaagiidde yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Edenen miththatappe puulateththaninne adussateththan nenara ginattanay oonee? Gido attiin nenikka hessaththo Edene miththatara issife biitta gars gelana; mashshan hayqqidaytaranne ammanonttaytara issi bolla ichchana. «Paaroonenne qooday baynda iza deraa gakkanayssi hayssa; tani Ubbaa Haariza GODAY hayssa yootadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኤዴኔን ሚታፔ ፑላቴኒኔ ኣዱሳቴን ኔናራ ጊናታናይ ኦኔ? ጊዶ ኣቲን ኔኒካ ሄሳ ኤዴኔ ሚታራ ኢሲፌ ቢታ ጋርስ ጌላና፤ ማሻን ሃይቂዳይታራኔ ኣማኖንታይታራ ኢሲ ቦላ ኢቻና። «ፓሮኔኔ ቆዳይ ባይንዳ ኢዛ ዴራ ጋካናይሲ ሃይሳ፤ ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ዮታዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤደነ ጋናትያን ደእያ ምታ ግዶን ሄሳ መላ ግትነ ሎኦይ ባዋ። ሽን ሀእ ኤደነ ምታዳ እካ ሀይቅድ ዱፎን ገሌስ፤ ያን እ ማሻን ሀይቅዳ አማኖናይሳታራ ጋሄታና። “ሄ ምይ ግብፀ ካዋነ እያ አሳ ሌምሶ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Edene gannatiyan de7iya mithata giddon hessa mela gitinne lo77oy baawa. Shin ha77i Edene mithatada ika hayqidi duufon gelees; yan I mashshan hayqida ammanonaysatara gahetana. “He mithay Gibxe kawaanne iya asaa leemiso” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በዔድን ካሉት ዛፎች በውበትና በትልቅነት የሚወዳደርህ የትኛው ነው? ይሁን እንጂ አንተም እንደዚሁ ከዔድን ዛፎች ጋር ከመሬት በታች ትወርዳለህ፤ በሰይፍ ከተገደሉት፣ ካልተገረዙትም መካከል ትጋደማለህ። “ ‘እንግዲህ ፈርዖንና ስፍር ቍጥር የሌለው ሕዝቡ የሚደርስባቸው ይህ ነው፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ዛፉ የግብጽ ንጉሥና የሕዝቡ ሁሉ ምሳሌ ነው፤ በዔደን ገነት ከነበሩት ዛፎች መካከል እንኳ በቁመትና በውበት እርሱን የሚያኽል አልነበረም። አሁን ግን በዔደን ገነት እንደ ነበሩት ዛፎች ወደ ሙታን ዓለም ይወርዳል፤ እዚያም በእግዚአብሔር የማያምኑ በጦርነት ከተገደሉት ሁሉ ጋር ይደባለቃል፤” ልዑል እግዚአብሔር ይህን ተናግሮአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣርከስ “ብኽብረትን ዕቤትን፥ ኣብ ማእኸል ኣእዋም ኤደን፥ ንመን ኢኻ እትመስል? ከምኡ ኸዓ ንስኻ ምስተን ኣእዋም ኤደን፥ ናብ መዓሙቝ ምድሪ ኽትድርበ ኢኻ፤ ኣብ ማእኸል እቶም ዘይተገዝሩ፥ ኣብ ማእኸል እቶም ሰይፊ ዝቐተሎምውን ክትድቅስ ኢኻ፤ እዙይ ፈርዖንን ኵሎም ህዝቡን እዮም” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 እምብኣረይ፡ ብኽብረትን ዕቤትን ኣብ ማእከል ኣእዋም ኤድንሲ ንመን ኢኻ እትመስል ከምኡ ኸኣ ንስኻ ምስተን ኣእዋም ኤድን ናብ መዓሙቚ ምድሪ ኽትድርበ ኢኻ፡ ኣብ ማእከል እቶም ዘይተገዝሩ ኣብ ማእከል እቶም ሰይፊ ዝቐተሎምውን ክትድቅስ ኢኻ። እዚ ፈርኦንን ኲሎም ህዝብን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።