Ezekiel 31:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብቶም ብሰይፊ እተሳዕሩ እውን ምስኡ ናብ ሲኦል ወረዱ። እቶም ድኻታቱ ዝነበሩ፡ ኣብ ትሕቲ ጽላሉ ኣብ ማእከል ኣህዛብ ዝነብሩ ዝነበሩ ድማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም በሰ​ይፍ ወደ ተገ​ደ​ሉት ወደ ሲኦል ከእ​ርሱ ጋር ወረዱ፤ በጥ​ላው ሥር ይኖሩ የነ​በሩ ዘሮ​ቹም በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል ጠፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ክንዱም ወደ ነበሩት በአሕዛብም መካከል በጥላው ወደ ተቀመጡት፥ በሰይፍ ወደ ተገደሉት ሰዎች ወደ ሲኦል ከእርሱ ጋር ወረዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሕዝቦች መካከል በጥላው የኖሩ ክንዱ ወደነበሩት፥ በሰይፍ ወደ ተገደሉት ከእርሱ ጋር ወደ ሲኦል ወረዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካዉተቱዋ ግዶን አናና ማደቴዳነ አ ኩዋን ኡቴዳ ኡባይ ካሰ ማሻን ሀይቄዳዋንቱና ጋከታናዉ አናና እትፐ ስኦልያን ገላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kawutetsatuwaa giddon aanana maadetteedanne Aa kuwan utteedda ubbay kase mashshaan hayk'k'eeddawanttuna gakketanaw aanana ittippe Si'ooliyaan gelana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoteththata giddofe izara zuppetidayti, iza kuwa garsan de7idayti, mashshan siifettidaytara gayttanaas duge duufon wodhdhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎቴታ ጊዶፌ ኢዛራ ዙፔቲዳይቲ፥ ኢዛ ኩዋ ጋርሳን ዴኢዳይቲ፥ ማሻን ሲፌቲዳይታራ ጋይታናስ ዱጌ ዱፎን ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎተታ ግዶን እያራ እስፍዳይሳትነ እያ ኩያን ደእያ ኡባይ ካሰ ማሻን ሀይቅዳይሳታራ ጋሄታናዉ እያራ እስፈ ዱፎ ገላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawotethata giddon iyara issifidaysatinne iya kuyan de7iya ubbay kase mashshan hayqidaysatara gahetanaw iyara issife duufo gelana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአሕዛብ መካከል ከእርሱ ጋር ያበሩ፣ በጥላው ሥር የኖሩ፣ በሰይፍ ከሞቱት ጋር ለመቀላቀል ወደ መቃብር ወርደዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጥላው ሥር የነበሩትና ከሕዝቦች መካከል ተባባሪዎቹ የነበሩት በሰይፍ ወደ ተገደሉት ከእርሱ ጋር ወደ ሙታን ዓለም ይወርዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ድማ ናብቶም ቅልፅሙ ኾይኖም፥ ኣብ ማእኸል ኣህዛብ ኣብ ፅላሉ ተቐሚጦም ዝነበሩ ብሰይፊ ዝተቐትሉ፥ ምስኡ ናብ ሲኦል ወረዱ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ድማ፡ ናብቶም ቅልጽሙ ዀይኖም ኣብ ማእከል ህዝብታት ኣብ ጽላሉ ተቐሚጦም ዝነበሩ ብሰይፊ እተቐትሉ፡ ምስኡ ናብ ሲኦል ወረዱ።