Ezekiel 31:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጓኖት ኣሰካፊ ኣህዛብ ድማ ኣጥፊኦም ሓዲጎሞ። ኣብ ኣኽራንን ኣብ ኵሉ ስንጭሮታትን ጨናፍሩ ወደቐ፡ ጨናፍራ ድማ ብዅሉ ሩባታት እታ ሃገር ተሰባበረ። ብዘሎ ህዝቢ ምድሪ ድማ ካብ ጽላሉ ወሪዱ ሐደግዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሌላ ሀገር ሰዎች፥ የአሕዛብ ጨካኞች የሆኑ፥ ቈርጠው ጣሉት፤ በተራሮችና በሸለቆዎች ሁሉ ውስጥ ጫፎቹ ወደቁ፤ ቅርንጫፎቹም በምድር ፈሳሾች ሁሉ ላይ ተሰባበሩ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ ከጥላው ተመልሰው ተዉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሌላ አገር ሰዎች፥ የአሕዛብ ጨካኞች የሆኑ፥ ቈርጠው ጣሉት፤ በተራሮችና በሸለቆች ሁሉ ውስጥ ጫፎቹ ወደቁ፥ ቅርንጫፎቹም በምድር ፈሳሾች ሁሉ ላይ ተሰባበሩ፥ የምድርም አሕዛብ ሁሉ ከጥላው ተመልሰው ተዉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባዕዳን፥ የሕዝቦች ጨካኞች የሆኑ፥ ቆርጠው ጣሉት፤ በተራሮች እና በሸለቆዎች ሁሉ ውስጥ ቅርጫፎቹ ወደቁ፥ ቅርንጫፎቹም በምድር ፈሳሾች ሁሉ ላይ ተሰባበሩ፥ የምድርም ሕዝቦች ሁሉ ከጥላው ወጥተው ትተውት ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መቀ ኢታ አላጋቱ ሄ ም ቃንጽ ኦላና፤ ቃንጼዳ ታሸቱ ደረቱዋን፥ ዎምባቱዋንነ ዛንጋራቱዋን ኦለት አታና። አ ኩዋን ኡትያ ሀራ ካዉተቱ ኡባይ ሄ ሳኣ አጊደ ባና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mek'etsaa iita allagatuu he mitsaa k'ans's'i olana; k'ans's'eedda tashetuu deretuwaan, wombbatuwaaninne zanggaaratuwaan oletti attana. Aa kuwan uttiyaa hara kawutetsatuu ubbay he sa'aa aggiide baana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoteththata garsan keehi menxe iita allagati iza qanxxereththi yeggida; iza unquloti zumataninne zulletan kundida; iza haggatikka meqeretti haaththa zaratan wodhdhida; biittan diza kawoteththati ubbay iza kuwa garsafe kezidi yeggi bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎቴታ ጋርሳን ኬሂ ሜንጼ ኢታ ኣላጋቲ ኢዛ ቃንጼሬ ዬጊዳ፤ ኢዛ ኡንቁሎቲ ዙማታኒኔ ዙሌታን ኩንዲዳ፤ ኢዛ ሃጋቲካ ሜቄሬቲ ሃ ዛራታን ዎዳ፤ ቢታን ዲዛ ካዎቴቲ ኡባይ ኢዛ ኩዋ ጋርሳፌ ኬዚዲ ዬጊ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎዛና ምኖ አላጋት ሄ ም ቃንፅድ የጋና፤ ቃንፅዳ ታሸት ደረታን፥ ኦላታንነ ዛንጋራታን የገትድ አታና። እያ ኩያን ሸምፕያ ካዎተት ኡባይ ሄ በሳ አግድ ባና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wozana mino allagati he mitha qanxidi yeggana; qanxida tasheti deretan, ollataninne zangaaratan yegetidi attana. Iya kuyan shempiya kawotethati ubbay he bessaa aggidi baana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአሕዛብ ወገን እጅግ ጨካኝ የሆኑትም ባዕዳን ሰዎች ቈራርጠው ጣሉት። ቀንበጦቹ በተራራዎቹና በሸለቆዎቹ ሁሉ ላይ ወድቀዋል፤ ቅርንጫፎቹም በውሃ መውረጃዎቹ ሁሉ ላይ ተሰባብረው ወድቀዋል፤ የምድሪቱ ሰዎች ሁሉ ከጥላው ሥር በመውጣት ትተውት ሄደዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከምድር ሕዝቦች በጣም ጨካኞች የሆኑት ዛፉን ቈርጠው ይጥላሉ። ቀንበጦቹም በተራሮችና በሸለቆዎች ላይ ይወድቃሉ፤ ቅርንጫፎቹ ተሰባብረው በወራጅ ውሃ ላይ ይጋደማሉ። በጥላው ሥር ተጠልለው የነበሩት የምድር ሕዝቦች ሁሉ ትተውት ይሄዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ጓኖት ናይ ኣህዛብ ጨካናት፥ ቈራሪፆም ደርበይዎ፤ ጨናፍሩ ኣብ እምባታትን ኣብ ኵሉ ሩባታትን ወደቐ፤ ጨንገፉ ኣብ ኵሉ ኣፃድፍ እታ ምድሪ ተሓምሸሸ፤ ኵሎም ኣህዛብ ምድሪ ኸዓ፥ ካብ ፅላሉ ተመለሱ፤ ሓደግዎውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ጓኖት፡ ናይ ህዝብታት ጨካናት፡ ቈረጽዎን ደርበይዎን። ጨናፍሩ ኣብ ኣኽራንን ኣብ ኲሉ ርባርባን ወደቐ፡ ጨንገፉ ኣብ ኲሉ ኣጻድፍ እታ ሃገር ተደርቀመ። ኲሎም ህዝብታት ምድሪ ኸኣ ካብ ጽላሉ ተዛሕጡ፡ ሐደግዎውን። |