Ezekiel 31:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ላዕሊ ልዕል ስለ ዝበልካ፡ ንሱ ርእሱ ኣብ መንጎ ረጒድ ጨናፍር ስለ ዘውረዶ፡ ልቡ ድማ ኣብ ልዕል ኢሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ቁመትህ ከፍ ከፍ ብሎአልና፥ ራስህም በደመናት መካከል ደርሶአልና፤ ትዕቢቱንም አየሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ቁመትህ ከፍ ከፍ ብሎአልና፥ ራሱንም በደመናዎች መካከል አድርጎአልና፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በቁመት ረዝመሃል፥ ጫፉን በቅርንጫፎች መካከል አድርጎአልና፥ ልቡም በቁመቱ ኰርቶአልና፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ምይ አዱቂደ ድጬዳ ድራዉ፥ አ ጼራይካ ሻርያ ጋኬዳ ድራዉነ እ ባረ ጌሳን ኦቶረቴዳ ድራዉ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He mitsay aduk'k'iide dic'c'eedda diraw, Aa s'eeraykka shaariyaa gakkeedda dirawunne I bare geesan otoretteedda diraw, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Cuppu gida bonccota bolla xeeraa dhoqqu histtidi bana zaradhissida gishshas, ba adussateththan izi otorettida gishshas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ጩፑ ጊዳ ቦንጮታ ቦላ ጼራ ቁ ሂስቲዲ ባና ዛራሲዳ ጊሻስ፥ ባ ኣዱሳቴን ኢዚ ኦቶሬቲዳ ጊሻስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሄ ምይ አዱቅድ ድጭዳ ግሾ፥ እያ ፄራይ ሻራ ጋክዳ ግሾነ እ ባ ጌሳን ኦቶርትዳ ግሾ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “He mithay aduqidi diccida gisho, iya xeeray shaara gakida gishonne I ba geesan otortida gisho, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጥቅጥቅ ባለው ቅጠል ላይ ጫፉን ከፍ በማድረግ ራሱን በማንጠራራቱ፣ በርዝማኔውም በመኵራራቱ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እንግዲህ አድጎ እስከ ደመናት በደረሰ መጠን፥ ትዕቢት በሚሰማው በዚያ ዛፍ ላይ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የማደርገው ይህ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ብቑመት ልዕል ልዕል ስለ ዝበልካ፥ ርእስኻውን ኣብ ማእኸል ዕሙር ደመና ጨናፍር ስለ ዝገበረ፥ ብምኽንያት ቁመቱ ልቡ ስለ ዝተዓበየ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብቚመት ክብ ስለ ዝበልካ። ጫፉ ኣብ ማእከል ዕሙር ጨናፍር ስለ ዝገበረ፡ ብምኽንያት ቊመቱ ልቡ ስለ እተዐበየ፡ |