Ezekiel 31:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ላዕሊ ልዕል ስለ ዝበልካ፡ ንሱ ርእሱ ኣብ መንጎ ረጒድ ጨናፍር ስለ ዘውረዶ፡ ልቡ ድማ ኣብ ልዕል ኢሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ቁመ​ትህ ከፍ ከፍ ብሎ​አ​ልና፥ ራስ​ህም በደ​መ​ናት መካ​ከል ደር​ሶ​አ​ልና፤ ትዕ​ቢ​ቱ​ንም አየሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ቁመትህ ከፍ ከፍ ብሎአልና፥ ራሱንም በደመናዎች መካከል አድርጎአልና፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በቁመት ረዝመሃል፥ ጫፉን በቅርንጫፎች መካከል አድርጎአልና፥ ልቡም በቁመቱ ኰርቶአልና፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ምይ አዱቂደ ድጬዳ ድራዉ፥ አ ጼራይካ ሻርያ ጋኬዳ ድራዉነ እ ባረ ጌሳን ኦቶረቴዳ ድራዉ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He mitsay aduk'k'iide dic'c'eedda diraw, Aa s'eeraykka shaariyaa gakkeedda dirawunne I bare geesan otoretteedda diraw,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Cuppu gida bonccota bolla xeeraa dhoqqu histtidi bana zaradhissida gishshas, ba adussateththan izi otorettida gishshas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ጩፑ ጊዳ ቦንጮታ ቦላ ጼራ ቁ ሂስቲዲ ባና ዛራሲዳ ጊሻስ፥ ባ ኣዱሳቴን ኢዚ ኦቶሬቲዳ ጊሻስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሄ ምይ አዱቅድ ድጭዳ ግሾ፥ እያ ፄራይ ሻራ ጋክዳ ግሾነ እ ባ ጌሳን ኦቶርትዳ ግሾ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “He mithay aduqidi diccida gisho, iya xeeray shaara gakida gishonne I ba geesan otortida gisho,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጥቅጥቅ ባለው ቅጠል ላይ ጫፉን ከፍ በማድረግ ራሱን በማንጠራራቱ፣ በርዝማኔውም በመኵራራቱ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንግዲህ አድጎ እስከ ደመናት በደረሰ መጠን፥ ትዕቢት በሚሰማው በዚያ ዛፍ ላይ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የማደርገው ይህ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ብቑመት ልዕል ልዕል ስለ ዝበልካ፥ ርእስኻውን ኣብ ማእኸል ዕሙር ደመና ጨናፍር ስለ ዝገበረ፥ ብምኽንያት ቁመቱ ልቡ ስለ ዝተዓበየ፥
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብቚመት ክብ ስለ ዝበልካ። ጫፉ ኣብ ማእከል ዕሙር ጨናፍር ስለ ዝገበረ፡ ብምኽንያት ቊመቱ ልቡ ስለ እተዐበየ፡