Ezekiel 31:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ዓሰርተው ሓደ ዓመት፡ ኣብ ሳልሰይቲ ወርሒ ድማ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ መዓልቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መጺኡ፡ ከምዚ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በዐ​ሥራ አን​ደ​ኛው ዓመት በሦ​ስ​ተ​ኛው ወር ከወ​ሩም በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ወደ እኔ እን​ዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ በአሥራ አንደኛው ዓመት በሦስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ በዓሥራ አንደኛው ዓመት፥ በሦስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን ኦሞደቴዳ ታማነ እተን ላይን፥ ሄዘን አግናን፥ ኮይሮ ጋላሳን፥ መና ጎዳ ቃላይ ታኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni omoodetteedda tammanne ittentsa laytsan, heezzentsa aginaan, koyiro gallassan, Med'inaa Godaa k'aalay taakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni di7ettida tammanne issinththa layththan, heedzdzanththa aginan, koyro gallassan GODAA qaalay taakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ዲኤቲዳ ታማኔ ኢሲን ላይን፥ ሄን ኣጊናን፥ ኮይሮ ጋላሳን ጎዳ ቃላይ ታኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ ድኤትዳ ታማነ እስን ላይን፥ ሄን አጌናን፥ ኮይሮ ጋላሳን፥ ጎዳ ቃላይ ሀይሳዳ ያግሸ ታኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni di7etida tammanne issintho laythan, heedzantho ageenan, koyro gallasan, Godaa qaalay haysada yaagishe taako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዐሥራ አንደኛው ዓመት፣ በሦስተኛው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተሰደድን በዐሥራ አንደኛው ዓመት፥ ሦስተኛው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተናገረኝ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መበል ዓሰርተ ሓደ ዓመት፥ ኣብታ ሳልሰይቲ ወርሒ፥ ካብታ ወርሒውን ኣብታ ቐዳመይቲ መዓልቲ፥ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መበል ዓሰርተው ሓደ ዓመት፡ ኣብታ ሳልሰይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒውን ኣብታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ኸምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጸኒ፡