Ezekiel 30:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንግብጺ ዝድግፉ ድማ ክወድቁ እዮም። ትዕቢት ሓይላ ድማ ክወርድ እዩ፤ ካብ ግምቢ ሲየና ብሰይፊ ክወድቁ እዮም ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዲህ ይላል፦ ግብ​ፅን የሚ​ደ​ግፉ ይወ​ድ​ቃሉ፤ የኀ​ይ​ል​ዋም ትዕ​ቢት ይወ​ር​ዳል፤ ከሚ​ግ​ዶል ጀምሮ እስከ ሰዌኔ ድረስ በእ​ር​ስዋ ውስጥ በሰ​ይፍ ይወ​ድ​ቃሉ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ግብጽን የሚደግፉ ይወድቃሉ፥ የኃይልዋም ትዕቢት ይወርዳል፤ ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሴዌኔ ድረስ በእርስዋ ውስጥ በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ ግብጽን የሚደግፉ ይወድቃሉ፥ የኃይልዋም ትዕቢት ይወርዳል፤ ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሴቬኔ ድረስ በእርሷ ውስጥ በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ግብጼ ማድያዋንቱ ኩንዳና፤ አ ኦቶረትያ ዎልቃይ ዉራና። ምግዶላፐ ቢደ አስዋነ ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ማሻን ሀይቃና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Gibs'e maaddiyaawanttu kunddana; Aa otorettiyaa wolk'k'ay wurana. Migidoolappe biide Asiwaane gakkanaw, unttunttu mashshaan hayk'k'ana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Gibxera zuppetizayti kundana; iza otorettiza minoteththay dhayana; Migidooleppe biidi Asiwa gakkanaas, istti mashshan hayqqana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ጊብጼራ ዙፔቲዛይቲ ኩንዳና፤ ኢዛ ኦቶሬቲዛ ሚኖቴይ ያና፤ ሚጊዶሌፔ ቢዲ ኣሲዋ ጋካናስ፥ ኢስቲ ማሻን ሃይቃና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ማደይሳት ኩንዳና፤ እያ ኦቶሩዋ ዎልቃይ ዉራና። ምግዶላፐ ብድ አስዋና ጋካናዉ፥ ኤንቲ ማሻን ሀይቃና። ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሄሳ ኦዳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe maaddeysati kundana; iya otoruwa wolqay wurana. Migdoolape bidi Aswaana gakanaw, enti mashshan hayqana. Taani Ubbaa Haariya Goday hessa odayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘የግብፅ ተባባሪዎች ይወድቃሉ። የምትኵራራበት ብርታቷ ይወድቃል። ከሚግዶል እስከ አስዋን፣ በውስጧ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ከሚግዶል ጀምሮ እስከ አስዋን ድረስ የግብጽ ደጋፊዎች በጦርነት ያልቃሉ፤ የግብጽም ዕብሪተኛ ኀይል ይዋረዳል። እኔ ልዑል እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እቶም ንግብፂ ዝድግፉ ኽወድቁ እዮም፤ እቲ ዕቡይ ሓይላ ኸዓ ኽዋረድ እዩ፤ ካብ ሚግዶል ጀሚሩ ኽሳዕ ሴዌኔር፥ ኣብኣ ብሰይፊ ኽወድቁ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቶም ንግብጺ ዚድግፉ ኺወድቁ እዮም፡ እቲ ዕቡይ ሓይላ ኸኣ ኪዋረድ እዩ። ካብ ሚግዶል ጀሚሩ ኽሳዕ ሴኔ ኣብኣ ብሰይፊ ኺወድቁ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡