Ezekiel 30:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኢትዮጵያን ሊብያን ሊድያን ኵሎም ሕውስዋስ ህዝብን ቹብን እቶም ኣብ ሊግ ዘለዉ ደቂ ሃገርን ምስኦም ብሰይፊ ክወድቁ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢት​ዮ​ጵ​ያና ፉጥ፥ ሉድም፥ ዓረ​ብም ሁሉ፥ ኩብም፤ ሊብ​ያም፤ ቀር​ጤ​ስም የተ​ደ​ባ​ለቀ ሕዝ​ብም ሁሉ፥ ቃል ኪዳ​ን​ንም የገ​ባ​ችው ምድር ልጆች ከእ​ነ​ርሱ ጋር በሰ​ይፍ ይወ​ድ​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢትዮጵያና ፉጥ ሉድም የተደባለቀም ሕዝብ ሁሉ ኩብም ቃል ኪዳንም የገባችው ምድር ልጆች ከእነርሱ ጋር በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢትዮጵያ፥ ፉጥ፥ ሉድ፥ ባዕዳን ሁሉ፥ ኩብና የቃል ኪዳኑ ምድር ልጆች ከእነርሱ ጋር በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ኦላይ ቶጵያ፥ ሊድያ፥ ሊብያ፥ አራባነ ታ ጫቆ ቢታ አሳ ኡባ ግብጼና ጋደ ዉርሳና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He olay Toop'p'iyaa, Liidiyaa, Liibiyaa, Arabaanne ta c'aak'k'o biittaa asaa ubbaa Gibs'ena gatsiide wurssana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tophphiyaynne Puuxey, Luudeynne Arabey, Liibiyaynne caaqo qaala biitta asay Gibxera issife mashshan wurana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቶጵያይኔ ፑጼይ፥ ሉዴይኔ ኣራቤይ፥ ሊቢያይኔ ጫቆ ቃላ ቢታ ኣሳይ ጊብጼራ ኢሲፌ ማሻን ዉራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኦላይ ቶጰ፥ ሊደ፥ ሊበ፥ አራበነ ጫቆ ደረ ኡባይ ግብፀራ እስፈ ማሻን ዉርሳና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He olay Tophe, Liide, Liibe, Arabenne caaqo dere ubbay Gibxera issife mashshan wursana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢትዮጵያና ፉጥ፣ ልድያና መላው ዐረብ፣ ሊብያና የቃል ኪዳኑ ምድር ሕዝብ ከግብፅ ጋር በአንድነት በሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ያም ጦርነት ከኢትዮጵያ፥ ከሊብያ፥ ከልድያ፥ ከሊቢያ፥ ከዐረብ አገር፥ በቃል ኪዳን የእኔ ወገኖች ከሆኑት ሕዝብ መካከል እንኳ ተቀጥረው የመጡትን ሁሉ የሚፈጅ ይሆናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢትዮጵያን ፉጥን ሉድን ኵሎም ሕውስዋስ ህዝብን ኩብን፥ ደቂ እታ ኺዳን ዝኣተወት ምድርን ምስኣቶም ብሰይፊ ኽወድቁ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኢትዮጵያን ፋጥን ሉድን ኲሎም ሕውስዋስ ህዝብን፡ ኩብን ደቂ እታ ኺዳን ዝኣተወት ሃገርን ምሳታቶም ብሰይፊ ኺወድቁ እዮም።