Ezekiel 30:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ኣብ ልዕሊ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣሎኒ፡ ቅልጽሙ ድማ፡ ነቲ ሓያልን ዝተሰብረን ክሰብሮ እየ። ነቲ ሰይፊ ድማ ካብ ኢዱ ክወድቕ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ እኔ በግብፅ ንጉሥ በፈርዖን ላይ ነኝ የጸናችውንና የተሰበረችውንም ክንዱን እሰብራለሁ፤ ሰይፉንም ከእጁ አስጥለዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ እኔ በግብጽ ንጉሥ በፈርዖን ላይ ነኝ፥ የጸናችውንና የተሰበረችውንም ክንዱን እሰብራለሁ፥ ሰይፉንም ከእጁ አስረግፈዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ እኔ በግብጽ ንጉሥ በፈርዖን ላይ ነኝ፥ የበረታችውንና የተሰበረችውን ክንዱን እሰብራለሁ፥ ሰይፉንም ከእጁ እጥለዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ግብጼ ካትያዉ ሞርከ። አዉ ካሰ መኦ ቀስያነ ፓጻ ደእያ ቀስያ ላኡዋካ ታን መንና፤ አ ማሻይካ አ ኩሽያፐ ሳኣን ዎናዳን ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani Gibs'e kaatiyaw morkke. Aw kase me"o k'esiyaanne pas'a de'iyaa k'esiyaa laa"uwaakka taani mentsana; Aa mashshaykka Aa kushiyaappe sa'aan wod'd'anaadan ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani Gibxe kawo Paaroone bolla dendadis; izas paxa qesezaranne meqo qesezara nam7aa gaththa menththana; iza mashshay iza kusheppe kessi ekki wodhdhana mala ta ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ኢዛስ ፓጻ ቄሴዛራኔ ሜቆ ቄሴዛራ ናምኣ ጋ ሜንና፤ ኢዛ ማሻይ ኢዛ ኩሼፔ ኬሲ ኤኪ ዎና ማላ ታ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ። ታኒ ግብፀ ካዋስ ሞርከ ግዳና። ካሰ እያዉ መቅዳ ቀስያነ ሎኦ ደእያ ቀስያ ናምኣካ ታ መንና፤ እያ ማሻይ እያ ኩሸፐ ሳአን ዎናዳ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees. Taani Gibxe kawas morke gidana. Kase iyaw meqida qesiyanne lo77o de7iya qesiya nam7aaka ta menthana; iya mashshay iya kushepe sa7an wodhanaada oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በግብፅ ንጉሥ በፈርዖን ላይ ተነሥቻለሁ፤ ደኅናውንና የተሰበረውን፣ ሁለቱንም ክንዶቹን እሰብራለሁ፤ ሰይፉም ከእጁ እንዲወድቅ አደርጋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ እኔ ጌታ እግዚአብሔር የምለው ይህ ነው፤ እነሆ፥ እኔ የግብጽን ንጉሥ በቊጣ ተነሥቼበታለሁ፤ ስለዚህም ሁለት እጆቹን፥ ማለትም ከዚህ በፊት የተሰበረውንና ደኅነኛውን ጭምር ልሰብር ተዘጋጅቻለሁ፤ ሰይፉም ከእጁ እንዲወድቅ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ንፈርዖን ንጉስ ግብፂ ኣብ ርእሱ ኣለኹ፤ ነተን ቀላፅሙ፥ ነታ ብርትዕትን ነታ ስብርትን ክሰብረን፥ ነቲ ሰይፊ ኸዓ ኻብ ኢዱ ኸውድቖ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣብ ርእሱ ኣሎኹ፡ ነተን ቀላጽሙ፡ ነታ ብርትዕትን ነታ ስብርትን፡ ክሰብረን፡ ነቲ ሰይፊ ኸኣ ካብ ኢዱ ኸውድቖ እየ። |