Ezekiel 30:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቅልጽም ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ሰበርኩ። እንሆ ድማ፡ ሰይፊ ንምሓዝ ጥቕላል ጥቕላል ከተእቱ፡ ክትሓዊ ኣይክእሰርን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! የግ​ብ​ፅን ንጉሥ የፈ​ር​ዖ​ንን ክንድ ሰብ​ሬ​አ​ለሁ፥ እነ​ሆም ይድን ዘንድ መድ​ኃ​ኒት ቀብ​ተው አያ​ደ​ር​ቁ​ትም፤ ሰይ​ፉ​ንም ለመ​ያዝ ኀይ​ልን ያገኝ ዘንድ አል​ታ​ሰ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ የግብጽን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬያለሁ፤ እነሆም፥ በጨርቅ በመጠቅለል ይፈወስ ዘንድ ሰይፉንም ለመያዝ እንዲበረታ አልታሰረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ የግብጽን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬአለሁ፤ እነሆ እንዲድን በጨርቅ አልተጠቀለለም፥ ሰይፉን ለመያዝ እንዲጠነክር አልታሰረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ታን ግብጼ ካትያ ቀስያ መንድ፤ አ ዎሻንነ ጩርቃን ጻጽ ኮሊደ ፓያ ሂላይካ ባዋ፤ ሀዋፐ ስንናዉ እ ምኖተ አሂደ፥ ማሻ ኦይቃናዉ ዳንዳየና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, taani Gibs'e kaatiyaa k'esiyaa mentsaad; Aa wooshshaaninne c'urk'k'aan s'aas'i kooliide patsiyaa hiillaykka baawa; hawaappe sintsanaw I minotetsaa ahiide, mashshaa oyk'k'anaw danddayenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Tani Gibxe kawo qese menththadis; izi paxana mala iza qesey koolettibeenna; woykko izi mashsha oykki dandayana mala iza kushey maqqan koolettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ታኒ ጊብጼ ካዎ ቄሴ ሜንዲስ፤ ኢዚ ፓጻና ማላ ኢዛ ቄሴይ ኮሌቲቤና፤ ዎይኮ ኢዚ ማሻ ኦይኪ ዳንዳያና ማላ ኢዛ ኩሼይ ማቃን ኮሌቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ታ ግብፀ ካዋ ቀስያ መንስ፤ እያ ዎይሻንነ ጩርቃን ፃፅድ፥ ኮልድ ፓያ ሂል ባዋ፤ ህዛፐ ጉየ እ ምኖተ ደምድ ማሸ ኦይካናዉ ዳንዳኤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, ta Gibxe kawa qesiya menthas; iya woyshaninne curqan xaaxidi, koolidi pathiya hiilli baawa; hizape guye I minotethi demmidi mashshe oykanaw danda7enna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬአለሁ፤ ይፈወስ ዘንድ ክንዱ አልተጠገነም፤ ወይም ሰይፍ መያዝ ይችል ዘንድ እጁ በመቃ አልታሰረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! እኔ የግብጽን ንጉሥ ክንድ ሰብሬአለሁ፤ በሸምበቆ ጠግኖ በጨርቅ በመጠቅለል መልሶ የሚያድነው ወጌሻ የለም፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ብርታት አግኝቶ ሰይፍ ማንሣት አይችልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንቕልፅም ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ሰበርክዋ፤ እንሆ ድማ ሰይፊ ንምሓዝ ምእንቲ ኽትድልድል ፈውሲ ገይሩ ብዓለባ ዝፅግና የለን።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንቕልጽም ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ሰበርክዋ፡ እንሆ ድማ፡ ሰይፊ ንምሓዝ ምእንቲ ኽትድልድል፡ ዚሰፋ፡ ፈውሲ ገይሩ ኸኣ ብዓለባ ዚዝንና የልቦን።