Ezekiel 30:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቅልጽም ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ሰበርኩ። እንሆ ድማ፡ ሰይፊ ንምሓዝ ጥቕላል ጥቕላል ከተእቱ፡ ክትሓዊ ኣይክእሰርን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬአለሁ፥ እነሆም ይድን ዘንድ መድኃኒት ቀብተው አያደርቁትም፤ ሰይፉንም ለመያዝ ኀይልን ያገኝ ዘንድ አልታሰረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ የግብጽን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬያለሁ፤ እነሆም፥ በጨርቅ በመጠቅለል ይፈወስ ዘንድ ሰይፉንም ለመያዝ እንዲበረታ አልታሰረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ የግብጽን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬአለሁ፤ እነሆ እንዲድን በጨርቅ አልተጠቀለለም፥ ሰይፉን ለመያዝ እንዲጠነክር አልታሰረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ታን ግብጼ ካትያ ቀስያ መንድ፤ አ ዎሻንነ ጩርቃን ጻጽ ኮሊደ ፓያ ሂላይካ ባዋ፤ ሀዋፐ ስንናዉ እ ምኖተ አሂደ፥ ማሻ ኦይቃናዉ ዳንዳየና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, taani Gibs'e kaatiyaa k'esiyaa mentsaad; Aa wooshshaaninne c'urk'k'aan s'aas'i kooliide patsiyaa hiillaykka baawa; hawaappe sintsanaw I minotetsaa ahiide, mashshaa oyk'k'anaw danddayenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Tani Gibxe kawo qese menththadis; izi paxana mala iza qesey koolettibeenna; woykko izi mashsha oykki dandayana mala iza kushey maqqan koolettibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ታኒ ጊብጼ ካዎ ቄሴ ሜንዲስ፤ ኢዚ ፓጻና ማላ ኢዛ ቄሴይ ኮሌቲቤና፤ ዎይኮ ኢዚ ማሻ ኦይኪ ዳንዳያና ማላ ኢዛ ኩሼይ ማቃን ኮሌቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ታ ግብፀ ካዋ ቀስያ መንስ፤ እያ ዎይሻንነ ጩርቃን ፃፅድ፥ ኮልድ ፓያ ሂል ባዋ፤ ህዛፐ ጉየ እ ምኖተ ደምድ ማሸ ኦይካናዉ ዳንዳኤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, ta Gibxe kawa qesiya menthas; iya woyshaninne curqan xaaxidi, koolidi pathiya hiilli baawa; hizape guye I minotethi demmidi mashshe oykanaw danda7enna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬአለሁ፤ ይፈወስ ዘንድ ክንዱ አልተጠገነም፤ ወይም ሰይፍ መያዝ ይችል ዘንድ እጁ በመቃ አልታሰረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! እኔ የግብጽን ንጉሥ ክንድ ሰብሬአለሁ፤ በሸምበቆ ጠግኖ በጨርቅ በመጠቅለል መልሶ የሚያድነው ወጌሻ የለም፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ብርታት አግኝቶ ሰይፍ ማንሣት አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንቕልፅም ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ሰበርክዋ፤ እንሆ ድማ ሰይፊ ንምሓዝ ምእንቲ ኽትድልድል ፈውሲ ገይሩ ብዓለባ ዝፅግና የለን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንቕልጽም ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ሰበርክዋ፡ እንሆ ድማ፡ ሰይፊ ንምሓዝ ምእንቲ ኽትድልድል፡ ዚሰፋ፡ ፈውሲ ገይሩ ኸኣ ብዓለባ ዚዝንና የልቦን። |