Ezekiel 30:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወዲ ሰብ፡ ተነበ እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ንብዓት፡ ወይለኹም ንመዓልቲ ዝኸውን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ዋይ! በሉ፥ ለቀኑ ወዮ! |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ዋይ! በሉ፥ ለቀኑ ወዮ! ቀኑ ቅርብ ነው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር እንዲህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አልቅሱ፥ ለቀኑ ወዮ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀዋዳን ያጋደ ትምቢትያ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ጋላሳዉ፥ አየ አና! ያጊደ ዝላልተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, hawaadan yaagaade timbbitiyaa oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He gallassaw, Aayye ana! yaagiide zilaalite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Hayssa mala gaada tinbite yoota: Ubbaa Haariza GODAY, « ‹Wu! Wuy› ga waassa; ‹He gallassays aayye ana!› ga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃይሳ ማላ ጋዳ ቲንቢቴ ዮታ፡ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ « ‹ዉ! ዉይ› ጋ ዋሳ፤ ‹ሄ ጋላሳይስ ኣዬ ኣና!› ጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ትንብተ ኦዳ። “ ‘ሄ ጋላሳ አየ! ያጋዳ ዘሌላ።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada tinbite oda. “ ‘He gallasaa ayye! Yaagada zeleela.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ዋይ! በል፤ እንዲህም በል፤ “ወዮ ለዚያ ቀን!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! እኔ እግዚአብሔር የምገልጥልህን ሁሉ በማስታወቅ ይህን ትንቢት ተናገር፤ ‘ወዮ! ለዚያች ቀን’ ብለህ አልቅስላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ተነበ፤ በልውን፤ መዓልቲ ቐሪባ፥ እወ መዓልቲ እግዚኣብሄር ቀሪባ ኣላ፤ መዓልቲ ደመና ጊዜ ኣህዛብ ክኸውን እዩ እሞ፥ ‘ዋይ በሉ ንመዓልቲ! ዋይ በሉ!’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ተነበ በልውን፡ መዓልቲ ቐሪባ፡ እወ፡ መዓልቲ እግዚኣብሄር ቀሪባ ኣላ፡ መዓልቲ ደበና፡ ጊዜ ኣህዛብ ኪኸውን እዩ እሞ፡ ኣየ፡ ተካሊት መዓልቲ፡ ኢልኩም ዋይዋይ በሉ። |