Ezekiel 30:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መንእሰያት ኣቨንን ጲበሸትን ብሰይፊ ኪወድቁ እዮም፣ እዘን ከተማታት እዚኣተን ድማ ናብ ስደት ኪኸዳ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሄ​ል​ዮቱ ከተ​ማና የቡ​ባ​ስ​ቱም ጐል​ማ​ሶች በሰ​ይፍ ይወ​ድ​ቃሉ፤ ሴቶ​ችም ይማ​ረ​ካሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሄልዮቱ ከተማና የቡባስቱም gWlማሶች በሰይፍ ይወድቃሉ ሴቶችም ይማረካሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአቬንና የፊ-ቤሴት ወጣቶች በሰይፍ ይወድቃሉ፥ እነዚህም ተማርከው ይወሰዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦና ካታማ ያላጋ አሳቱነ ብባስታ ካታማን ደእያ ያላጋይ ኡባይ ማሻን ዉራና፤ ሄ ካታማቱካ ኦሞደቲደ ባና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Oona katamaa yalaga asatuunne Bibaasita kataman de'iyaa yalagay ubbay mashshaan wurana; he katamatuukka omoodettiide baana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heeliyootenne Buubastte naateththati mashshan siifettana; he katamatikka di7ettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሊዮቴኔ ቡባስቴ ናቴቲ ማሻን ሲፌታና፤ ሄ ካታማቲካ ዲኤታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦናንነ ቡባስቱ ካታማን ደእያ ናአተት ኡባይ ማሻን ዉራና፤ ማጫሳይ ድኤትድ ባና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Onaninne Bubastu kataman de7iya na7atethati ubbay mashshan wurana; maccasay di7etidi baana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሄልዮቱና የቡባስቱ ጕልማሶች፣ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ከተሞቹ ራሳቸውም ይማረካሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በኦንና በቡባስቲስ ከተሞች የሚገኙ ወጣቶች ሁሉ በጦርነት ያልቃሉ። የከተሞቹዋ ኗሪዎችም ተማርከው ይወሰዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣጕባዝ ኣቤንን ፊቤሴትን ብሰይፊ ኽወድቁ እዮም፤ ንሳተን ከዓ ኽማረኻ እየን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣጒባዝ ኣቤንን ፊቤሴትን ብሰይፊ ኺወድቁ እዮም፡ ንሳተን ከኣ ኪማረኻ እየን።