Ezekiel 3:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግንባርካ ካብ እምኒ ኣትሪረዮ ኣለኹ። ዓመጽቲ ቤት እኳ እንተ ዀኑ፡ ኣይትፍራህዎም፡ ብዓይኖም እውን ኣይትሰምብዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁል​ጊዜ ከዓ​ለት ይልቅ ትጸ​ና​ለህ፤ አት​ፍ​ራ​ቸው፤ ከፊ​ታ​ቸ​ውም አት​ደ​ን​ግጥ፤ ዐመ​ፀኛ ቤት ናቸ​ውና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከቡላድ ድንጋይ ይልቅ እንዳለ አልማዝ ግምባርህን አጠንክሬአለሁ፤ እነርሱ ዓመፀኛ ቤት ቢሆኑ አትፍራቸው፤ ከፊታቸውም የተነሣ አትደንግጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ግምባርህን ከባልጩት እንደሚጠነክር አልማዝ አድርጌዋለሁ፥ እነርሱ ዓመፀኛ ቤት ናቸውና አትፍራቸው፥ ከፊታቸውም የተነሣ አትደንግጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኔና ያሻይ ባይና አሳ ኦና፤ ዛላፐካ አ ምኖ ከሳና። ኡንቱንቱ ማካላንቻ አሳ ግዶፐካ፥ ኡንቱንቶ ያዮፓ፤ ዎይ ኡንቱንቶ ዳጋሞፓ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani neena yashshay baynna asaa ootsana; zaallaappekka aad'd'o mino kesana. Unttunttu makkalanchcha asaa gidooppekka, unttunttoo yayyoppa; woy unttunttoo dagamoppa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani nena yeellay bayndaadenne zaallafekka aadhdhida mino histtana; istti makkallanchcha zare gidikkoka isttas babbofanne kokkoroppa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኔና ዬላይ ባይንዳዴኔ ዛላፌካ ኣዳ ሚኖ ሂስታና፤ ኢስቲ ማካላንቻ ዛሬ ጊዲኮካ ኢስታስ ባቦፋኔ ኮኮሮፓ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ነና ያሽ ባይናነ ዛላፈ አዳ ምኖ ኦና። ኤንቲ ማካላንቾ ግድኮካ፥ ኤንታዉ ያዮፋ፤ ኤንታዉ ዳጋሞፋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani nena yashshi baynanne zaallafe aadhida mino oothana. Enti makallancho gidikoka, entaw yayyofa; entaw dagammofa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ግንባርህን ከባልጩት ይልቅ እንደሚጠነክር ድንጋይ አደርገዋለሁ። ዐመፀኛ ቤት ቢሆኑም እንኳ አትፍራቸው፤ በፊታቸውም አትሸበር።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንዳችም የሚገታህ ነገር እስከማይኖር ድረስ መልእክቴን ለመናገር ቈራጥ ትሆናለህ፤ አንተን ይበልጥ ያጠነከርኩህ ስለ ሆነ እነዚህን በዕብሪት ዐመፀኞች የሆኑትን የምትፈራበት ምንም ምክንያት የለም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንግምባርካ ኣልማዝ፥ ካብ ብላድ እምኒ ኸም ዝብርትዕ ገይረዮ እየ፤ ዓማፂት ቤት እዮም እሞ፥ ኣይትፍርሓዮም፤ ኣብ ቅድሚኣቶም ከዓ ኣይትደንግፅ።”
Amharic Tigrinya 2011 ግምባርካ ኸም ኣልማዝ፡ ካብ ብላድ ዚብርትዕ ገይረዮ እየ። ዓላዊት ቤት እዮም እሞ፡ ኣይትፍርሃዮም፡ ኣብ ቅድሚኦም ከኣ ኣይትሰምብድ።