Ezekiel 3:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንብዙሓት ጓና ዘረባ ዘለዎምን ተሪር ቋንቋ ዝዛረቡን ቃላቶም ክትርድኦም ዘይትኽእልን ሰባት ኣይኰነን። ብሓቂ ናባታቶም እንተዝሰድደካ ምሰምዑኻ ነይሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንግግራቸው ልዩ ወደ ሆነ፥ ቋንቋቸውም ሌላ ወደ ሆነ፥ ቃላቸውንም ታውቅ ዘንድ ወደማይቻልህ ሕዝብ አልላክሁህም። ወደ እነዚያስ ልኬህ ቢሆን ኖሮ በሰሙህ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንግግራቸው ወደ ጠለቀው ቋንቋቸውም ወደማይታወቅ ቃላቸውንም ታውቅ ዘንድ ወደማይቻልህ ሕዝብ አልላክሁህም። ወደ እነዚያስ ልኬህ ቢሆን ኖሮ በሰሙህ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንግግራቸው ጥልቅ ወደ ሆነ፥ ቋንቋቸውም ከባድ ወደ ሆነ፥ ቃላቸውንም መስማት ወደማይቻልህ ታላላቅ ሕዝቦች አልላክሁህም። ወደ እነርሱ ልኬህ ቢሆን ኖሮ ይሰሙህ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ታንካ ኔና ኡንቱንቱ ቃላይ ገለና፥ ኡንቱንቱ ሃሳያይካ ኤረተና ኡንቱንቱ ቃላ ኔን ኤራናዉ ዳንዳየና ዳሮ አሳኮ ኪታበይከ አላጋ ቢታ ቃላ ዴጹዋ ሃሳይያ ዳሮ አሳኮ ኪታበይከ። ቱሙ ታን ኔና ሄዋንቱኮ ኪታድታንቶ፥ ኡንቱንቱ ኔን ግያዋ ስሳና ሽን! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay taanikka neena unttunttu k'aalay gelenna, unttunttu haasayaykka eretenna unttunttu k'aalaa neeni eranaw danddayenna daro asaakko kiittabeykke allaga biittaa k'aalaa dees'uwaa haasayiyaa daro asaakko kiittabeykke. Tumu taani neena hewanttukko kiittaadditantto, unttunttu neeni giyaawaa sisana shin! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse tani nena istta haasayay asas gelontta deretakko, qaalay erettontta deretakko, istta qaala eranaas dandayettontta daro deretakko kiittabeekke; tuma gays tani nena isttako kiittidaakko istti neni yootizayssa siyana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ታኒ ኔና ኢስታ ሃሳያይ ኣሳስ ጌሎንታ ዴሬታኮ፥ ቃላይ ኤሬቶንታ ዴሬታኮ፥ ኢስታ ቃላ ኤራናስ ዳንዳዬቶንታ ዳሮ ዴሬታኮ ኪታቤኬ፤ ቱማ ጋይስ ታኒ ኔና ኢስታኮ ኪቲዳኮ ኢስቲ ኔኒ ዮቲዛይሳ ሲያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ነና ኤንታ ቃላይ ገሎና፥ ኤንታ ዶናይ ኤረቶናነ አኬካናዉ መትያ ዳሮ ደርያኮ ታ ነና ኪታብከ። ታ ነና ኤንታኮ ኪትዳባ ግድያኮ፥ ኤንቲ ነ ኦድያባ ስአናሽን። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani nena enta qaalay gelonna, enta doonay eretonnanne akeekanaw metiya daro deriyako ta nena kiittabike. Ta nena entako kiittidaba gidiyako, enti ne odiyaba si7anashin. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንግግራቸው ወደማይገባና ቋንቋቸው ወደማይታወቅ፣ ቃላቸውንም መረዳት ወደማይቻልህ ብዙ ሕዝብ አልላክሁህም። ወደ እነርሱ ልኬህ ቢሆን ኖሮ፣ በርግጥ ይሰሙህ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንግግራቸው ግራ የሚያጋባ፥ ቋንቋቸው ወደማይታወቅና የቃላቸውን ትርጒም ልታስተውለው ወደማትችል ታላላቅ ሕዝቦች ልኬህ ቢሆን ኖሮማ በሰሙህ ነበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ቤት እስራኤል እምበር፡ ናብ ሓደ ቛንቋኡ ዘይስትውዐል፡ ዘረባኡ ዝኸቢድ ህዝቢ፡ ቃላቶም ዘይተስተውዕሎ ብዙሓት ህዝብታት ኣይተለኣኽካን። ብርግጽ ናባታቶም ሰዲደካ እንተ ዝኸውንሲ፡ ምሰምዑኻ ነይሮም። |