Ezekiel 3:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ቤት እስራኤል እምበር፡ ናብ ጓና ዘረባን ተሪር ቋንቋን ዘለዎ ህዝቢ ኣይኰንካን ተላኢኽካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እስራኤል ቤት እንጂ ንግግራቸው ልዩ ወደ ሆነ፥ ቋንቋቸውም ወደማይታወቅ ሕዝብ አልተላክህምና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እስራኤል ቤት እንጂ ንግግራቸው ወደ ጠለቀው ቋንቋቸውም ወደማይታወቅ ሕዝብ አልተላክህምና፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ እስራኤል ቤት እንጂ ንግግራቸው ወደ ጠለቀ፥ ቋንቋቸውም ከባድ ወደ ሆነ ሕዝብ አልተላክህምና፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ኪተቴዳዌ እስራኤልያ አሳሳፐ አትና፥ ዶናይ ኤረተናነ ቃላይ ገለና ሃሳያይ አኬከተና አሳኮ ግደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni kiitetteeddawe Israa'eeliyaa asaassappe attina, doonay eretennanne k'aalay gelenna haasayay akeeketena asaakko gidenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni kiitettiday Isra7eele asaassafe attiin istta haasayay asas gelontta derekkonne qaalay erettontta deretakko gidenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኪቴቲዳይ ኢስራኤሌ ኣሳሳፌ ኣቲን ኢስታ ሃሳያይ ኣሳስ ጌሎንታ ዴሬኮኔ ቃላይ ኤሬቶንታ ዴሬታኮ ጊዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ኪተትዳይ፥ ኤንታ ዶናይ ኤረቶናነ ቃላይ ገሎና አሳኮ ግደና፤ ሽን ኔኒ እስራኤለ አሳኮ ኪተታዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni kiitetiday, enta doonay eretonnanne qaalay gelonna asaako gidenna; shin neeni Isra7eele asaako kiitetadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ እስራኤል ቤት እንጂ፣ ንግግሩ ወደማይገባና ቋንቋው ወደማይታወቅ ሕዝብ አልተላክህም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ የምልክህ ወደ እስራኤላውያን እንጂ ቋንቋቸው ወደማይታወቅ ባዕዳን ሕዝብ አይደለም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ቤት እስራኤል እምበር፥ ናብ ሓደ ቛንቋኡ ዘይስትውዓል፥ ዘረባኡ ዘይፍለጥ ህዝቢ፥ ናብ ቃላቶም ዘይትርድኦ ህዝብታት ኣይተልኣኽካን፤ ብርግፅ ናብኣቶም ሰዲደካ እንተ ዝኸውንስ፥ ምሰምዑኻ ነይሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ቤት እስራኤል እምበር፡ ናብ ሓደ ቛንቋኡ ዘይስትውዐል፡ ዘረባኡ ዝኸቢድ ህዝቢ፡ ቃላቶም ዘይተስተውዕሎ ብዙሓት ህዝብታት ኣይተለኣኽካን። ብርግጽ ናባታቶም ሰዲደካ እንተ ዝኸውንሲ፡ ምሰምዑኻ ነይሮም። |