Ezekiel 3:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ ከምዚ በለኒ፡ ወዲ ሰብ ኪድ ናብ ቤት እስራኤል ኪድ እሞ ቃላተይ ተዛረቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አለኝ፥ “የሰው ልጅ ሆይ! ተነ​ሥ​ተህ ወደ እስ​ራ​ኤል ቤት ሂድና ግባ፥ ቃሌ​ንም ንገ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ ተነሥተህ ወደ እስራኤል ቤት ሂድ፥ ቃሌንም ተናገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ ተነሥተህ ወደ እስራኤል ቤት ሂድ፥ ቃሌንም ንገራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ስሚደ፥ እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔኖ አሳ ናአዉ፥ ሀእ እስራኤልያ አሳኮ ባ፤ ታ ቃላ ኡንቱንቶ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe simmiide, I taana hawaadan yaageedda; «Neenoo asaa na'aw, ha"i Israa'eeliyaa asaakko ba; ta k'aalaa unttunttoo oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye izi tana, «Haysso asa nawu! Dendada Isra7eele asaakko ba; ta qaalakka isttas yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ዴንዳዳ ኢስራኤሌ ኣሳኮ ባ፤ ታ ቃላካ ኢስታስ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ታኮ፥ “አሳ ናአዉ፥ ደንዳዳ፥ እስራኤለ አሳኮ ባ፤ ታ ቃላ ኤንታዉ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay taako, “Asa na7aw, dendada, Isra7eele asaako ba; ta qaala entaw oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ ተነሥተህ ወደ እስራኤል ቤት ሂድ፤ ቃሌንም ንገራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ወደ እስራኤል ሕዝብ ሄደህ እኔ የምነግርህን ቃል ንገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለኒ ኸዓ፥ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ናብ ቤት እስራኤል ኪድ፤ ቃላተይ ድማ ተዛረቦም።
Amharic Tigrinya 2011 በለኒ ኸኣ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ናብ ቤት እስራኤል ኪድ ብቓላተይ ከኣ ተዛረቦም።