Ezekiel 3:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክዛረበኩም ከለኹ ግና፡ ኣፍኩም ክኸፍተኩም እየ፡ ንስኻትኩም ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እቲ ዝሰምዕ ይስማዕ፤ ዓመጽቲ ቤት እዮም እሞ፡ ደው ዝበለት ይሃልዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በተናገርሁህ ጊዜ አፍህን እከፍታለሁ፤ እነርሱም ዐመፀኛ ቤት ናቸውና አንተ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የሚሰማ ይስማ፤ እንቢ የሚልም እንቢ ይበል” ትላቸዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በተናገርሁህ ጊዜ አፍህን እከፍታለሁ፥ እነርሱም ዓመፀኛ ቤት ናቸውና አንተ። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሚሰማ ይስማ፥ የማይሰማም አይስማ ትላቸዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በተናገርሁህ ጊዜ አፍህን እከፍታለሁ፥ አንተም እንዲህ ትላቸዋለህ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ የሚሰማ ይስማ፥ የማይሰማም አይስማ፥ እነርሱ ዓመፀኛ ቤት ናቸውና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታን ነዉ ኦድያ ዎደ፥ ታን ነ ዶና ዶይና፥ ኔንካ ኡንቱንቶ፥ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ’ ያጋና። ስስያ ኦንነ ስሶ፤ ስሰናን እጽያ ኦንነ እጾ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ማካላንቻ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin taani new odiyaa wode, taani ne doonaa dooyina, neenikka unttunttoo, ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee› yaagana. Sisiyaa ooninne siso; sisennan is's'iyaa ooninne is's'o. Ayaw gooppe, unttunttu makkalanchcha asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin tani nees yootiza wode tani ne doona doyana; nenikka isttas, ‹Ubbaa Haariza GODAY hayssa mala gees› gaana. Istti makkallanchcha dere gidida gishshas siyana koyzay siyo; siyontta ixxizay siyoppo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ታኒ ኔስ ዮቲዛ ዎዴ ታኒ ኔ ዶና ዶያና፤ ኔኒካ ኢስታስ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ማላ ጌስ› ጋና። ኢስቲ ማካላንቻ ዴሬ ጊዲዳ ጊሻስ ሲያና ኮይዛይ ሲዮ፤ ሲዮንታ ኢጺዛይ ሲዮፖ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ታ ነዉ ኦድያ ዎደነ ነ ዶና ዶይያ ዎደ ኔኒ፥ ‘ኡባ ሃርያ ጎዳይ፥ ኤንቲ ማካላንቾ ግድያ ግሾ፥ ስእያ ኦንካ ስኦ፤ ስኦና እፅያ ኦንካ ስኦፖ’ ያጋዳ” ኦዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ta new odiya wodenne ne doona dooyiya wode neeni, ‘Ubbaa Haariya Goday, enti makallancho gidiya gisho, si7iya oonika si7o; si7onna ixiya oonika si7opo’ yaagada” odana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን በምናገርህ ጊዜ አፍህን እከፍታለሁ፤ አንተም፣ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል’ ትላቸዋለህ። የሚሰማ ይስማ፤ የማይሰማም አይስማ፤ ዐመፀኛ ቤት ናቸውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳግመኛ ስናገርህና አንደበትህን ስከፍትልህ እንዲህ ትላቸዋለህ፦ “ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘እነርሱ ዐመፀኞች ስለ ሆኑ ለመስማት የሚፈቅዱ ይስሙ፥ ለመስማት የማይፈቅዱ ይተዉት።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንትዛረበካ ግና፥ ንኣፍካ ክኸፍቶ እየ፤ ንስኻውን፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፥ ክትብሎም ኢኻ፤ ዓማፂት ቤት እዮም እሞ፥ ዝሰምዕ ይስማዕ፤ ዝኣቢውን ይእበ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ዝዛረበካ ግና፡ ንኣፍካ እኸፍቶ፡ ንስኻውን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ክትብሎም ኢኻ። ዓላዊት ቤት እዮም እሞ፡ ዚሰምዕ ይስማዕ፡ ዚኣቢውን ይእበ። |