Ezekiel 3:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓማጺት ቤት ስለ ዝዀና፡ ዓባስ ክትኮኑን መግናሕቲ ምእንቲ ኸይትዀኑን፡ መልሓስካ ኣብ ናሕሲ ኣፍካ ኺለግብ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ምላስህን ከትናጋህ ጋር አጣብቃታለሁ፤ አንተም ዲዳ ትሆናለህ፤ እነርሱም ዐመፀኛ ቤት ናቸውና የሚዘልፍ ሰው አትሆንባቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ምላስህን ከትናጋህ ጋር አጣብቃታለሁ አንተም ዲዳ ትሆናለህ፥ እነርሱም ዓመፀኛ ቤት ናቸውና የሚዘልፍ ሰው አትሆንባቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምላስህን ከትናጋህ ጋር አጣብቃታለሁ፥ አንተም ዲዳ ትሆናለህ፥ እነርሱም ዓመፀኛ ቤት ናቸውና የሚገስጽ ሰው አትሆንባቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኔን ዱደ ግዳናዳንነ ኡንቱንታ ሴረናዳን፥ ታን ነ እንጻርሳ ነ ኮክያና ጋ ኦይና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ማካላንቻ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay neeni duude gidanaadaaninne unttuntta seerennaadan, taani ne ins's'arssaa ne kookkiyaana gatsa oytsana. Ayaw gooppe, unttunttu makkalanchcha asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti makkallanchcha dere gidida gishshas ne istta murontta mala ne inxarsaa ta gonggiraththara oyththana; nenikka doona duude gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ማካላንቻ ዴሬ ጊዲዳ ጊሻስ ኔ ኢስታ ሙሮንታ ማላ ኔ ኢንጻርሳ ታ ጎንጊራራ ኦይና፤ ኔኒካ ዶና ዱዴ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ማካላንቾ አሳስ ነ ኦዶና መላነ ኤንታ ቦላ ሀንቀቶና መላ ታ ነ ዶና ሙምሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha makallancho asaas ne odonna melanne enta bolla hanqetonna mela ta ne doona muumisana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐመፀኛ ቤት ቢሆኑም ልትገሥጻቸው እንዳትችል ምላስህን ከላንቃህ ጋር አጣብቃለሁ፤ ድዳም ትሆናለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ዐመፀኛ ሕዝብ ማስጠንቀቅ እንዳትችል አንደበትህ እንዲተሳሰር አደርገዋለሁ፤” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ዓማፂት ቤት እዮም እሞ፥ ምእንቲ ኽትዕበስን፥ ዘላፊኦም ከይትኸውንስ፥ ልሳንካ ኣብ ታሕናግካ ኸጣብቕ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ዓላዊት ቤት እዮም እሞ፡ ምእንቲ ኽትዕበስን፡ ዘላፊኦም ከይትኸውን ንሲ፡ ልሳንካ ኣብ ትንሓግካ ኸጥብቕ እየ። |