Ezekiel 3:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኢድ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕለይ ነበረት። ንሱ ድማ ከምዚ በለኒ፡ ተንስእ፡ ናብ ጐልጐል ውጻእ፡ ኣብኡ ድማ ምሳኻ ክዛረብ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ በእኔ ላይ ነበ​ረች፤ እር​ሱም፥ “ተነ​ሥ​ተህ ወደ ሜዳ ሂድ፤ በዚ​ያም እነ​ግ​ር​ሃ​ለሁ” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ላይ ነበረች፥ እርሱም። ተነሥተህ ወደ ቈላው ሂድ በዚያም እናገርሃለሁ አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም የጌታ እጅ በእኔ ላይ ነበረች፥ እርሱም እንዲህ አለኝ፦ ተነሥ፥ ወደ ሜዳ ውጣ፥ በዚያም ከአንተ ጋር እነጋገራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ሳኣን መና ጎዳ ዎልቃይ ታና ሞዴዳ፤ ቃይ እ ታና፥ “ደንዳ፤ ዛንጋራ ባ። ነዉ ያን ኦዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He sa'aan Med'inaa Godaa wolk'k'ay taana mooddeedda; k'ay I taana, «Dendda; zanggaaraa ba. New yaan odana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heen GODAA wolqqay tana oykkides; izikka tana, «Dendada qolttattiza demba ba; heen tani nees yootana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄን ጎዳ ዎልቃይ ታና ኦይኪዴስ፤ ኢዚካ ታና፥ «ዴንዳዳ ቆልታቲዛ ዴምባ ባ፤ ሄን ታኒ ኔስ ዮታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ በሳን ጎዳ ዎልቃይ ታና ሃርስ፤ እ ታኮ፥ “ደንዳዳ ዛንጋራ ባ፤ ያን ታ ነዉ ኦዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He bessan Godaa wolqay tana haaris; I taako, “Dendada zangaara ba; yan ta new odana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር እጅ በላዬ ነበረ፤ እርሱም፣ “ተነሥተህ ወደ ረባዳው ስፍራ ሂድ፤ በዚያ እናገርሃለሁ” አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ የእግዚአብሔር ኀይል በእኔ ላይ ነበረ፤ “ተነሥተህ ወደ ሸለቆ ሂድ፤ በዚያም አነጋግርሃለሁ” አለኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኡውን ኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕለይ ነበረት፤ “ተስእ ናብ ጐልጐል ውፃእ፤ ኣብኡ ምሳኻ ኽዛረብ እየ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ኢድ እግዚኣብሄር ከኣ ኣብኡ ኣብ ልዕለይ መጸት እሞ፡ ተንስእ፡ ናብ ጐልጐል ውጻእ፡ ኣብኡ ምሳኻ ኽዛረብ እየ፡ በለኒ።