Ezekiel 3:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምጺ ኣኽናፍ እቶም ህያዋን ፍጡራት ንሓድሕዶም ክተናኸፉን ድምጺ መንኰርኰር ኣብ ልዕሊኦምን ድምጺ ብርቱዕ ምጉያይን ሰማዕኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ነ​ዚ​ያም እን​ስሳ ክን​ፎች እርስ በር​ሳ​ቸው ሲማቱ፥ በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸ​ውም የመ​ን​ኰ​ራ​ኵ​ሮ​ችን ድምፅ፥ የታ​ላ​ቁ​ንም ንው​ጽ​ው​ጽታ ድምፅ ሰማሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአራቱም እንስሳ ክንፎች እርስ በርሳቸው ሲማቱ፥ በአጠገባቸውም የመንኰራኵሮችን ድምፅ፥ የጽኑውንም ንውጥውጥታ ድምፅ ሰማሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም የሕያዋኑ ክንፎች እርስ በእርሳቸው ሲማቱ የሚወጣው ድምፅ፥ በአጠገባቸውም የነበሩት የመንኰራኵሮች ድምፅ ነበር፥ እርሱም ታላቅ የሚያጉረመርም ድምፅ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ፓጻ መታቱ ቀፊ እቱ እቱዋና ሾጨትያ ኮሻይ፥ ኡንቱንቱ ምይያን ደእያ ይንግርያዋ ኮሻና ጋከቲደ፥ ጉጉን ኮሻዳን ሀንያ ኮሻ ስሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay pas'a med'etatuu k'efii ittuu ittuwaanna shoc'ettiyaa kooshshay, unttunttu miyyiyaan de'iyaa yinggiriyaawaa kooshshaanna gakettiide, guuguntsaa kooshshaadan haniyaa kooshshaa sisaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse shemppora paxa diza medheteththata qefey issoy issaara boshettishenne istta millen diza irzoti sissiza wolqqama guugunththa cenggurssi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴታ ቄፌይ ኢሶይ ኢሳራ ቦሼቲሼኔ ኢስታ ሚሌን ዲዛ ኢርዞቲ ሲሲዛ ዎልቃማ ጉጉን ጬንጉርሲ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስካ፥ ደኦን ደእያ መተታ ቀፈይ እሶይ እሱዋራ ቦሸትያ ግርሳይነ ኤንታ ምየን ደእያ ገርቶታ ግርሳራ ጋሄትድ፥ ዎልቃማ ጉን ግርስ ስአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessika, de7on de7iya medhetethata qefey issoy issuwara boshetiya girsaynne enta miyen de7iya gertota girsaara gahetidi, wolqaama guuntha girsi si7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም የሕያዋኑ ፍጡራን ክንፎች እርስ በርስ ሲጋጩና በአጠገባቸው ያሉት መንኰራኲሮች የሚያሰሙት ታላቅ ህምህምታ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሕያዋን ፍጥረቶቹ ክንፎቹ እርስ በርሳቸው በአየር ላይ ሲፋጩ ሰማሁ፤ ከመንኰራኲሮቹም የሚሰማው የጋጋታ ድምፅ ከፍተኛ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸዓ ህማም እቲ ንስንሳቱ ዝጋጮ ዝነበረ ኣኽናፍ እቶም እንስሳን፥ ድምፂ እቲ ኣብ ጥቓኦም ዝነበረ መንኰራዅርን፥ ድምፂ እቲ ዓብዪ ምንቅጥቃጥን ሰማዕኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸኣ ህማም እቲ ነንሓድሕዱ ዚጋጮ ዝነበረ ኣኽናፍ እቶም እንስሳን ደሃይ እቲ ኣብ ጥቓኦም ዝነበረ መንኰራዂርን ደሃይ ዓብዪ ምንቅጥቃጥን ሰማዕኩ።