Ezekiel 3:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪድ ድማ ናብ ስደት ናብ ደቂ ህዝብኻ ኪድ እሞ ተዛረቦምን በሎምን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ወይ ክሰምዑ ወይ ደው ክብሉ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተነሥተህም ወደ ተማረኩ ወደ ወገንህ ልጆች ሂድ፤ እነርሱም ቢሰሙ ወይም ቢፈሩ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገራቸው” አለኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተነሥተህም ወደ ተማረኩ ወደ ወገንህ ልጆች ሂድ፤ እነርሱም ቢሰሙ ወይም ባይሰሙ። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገራቸው አለኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተነሥተህም ወደ ተማረኩት፥ ወደ ሕዝብህ ልጆች ሂድ፥ እነርሱም ቢሰሙ ወይም ባይሰሙ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእ ደንዳ ባደ፥ ኦሞዱዋን ደእያ ነ አሳዉ ኦዳ። ኡንቱንቱ ስስና እጽናካ ኡንቱንቶ፥ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ’ ያጋደ ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"i dendda baade, omooduwaan de'iyaa ne asaw oda. Unttunttu sisina is's'inakka unttunttoo, ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee› yaagaade oda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i baada di7etti diza ne asaas yoota. Istti siyiin siyontta ixxiin isttas, ‹Ubbaa Haariza GODAY hayssa mala gees› gaada yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ባዳ ዲኤቲ ዲዛ ኔ ኣሳስ ዮታ። ኢስቲ ሲዪን ሲዮንታ ኢጺን ኢስታስ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ማላ ጌስ› ጋዳ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ድኦን ደእያ ነ አሳኮ ባዳ ኤንታዉ ኦዳ። ኤንቲ ስእን፥ ስኦና እፅን፥ ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ኦደይሳ ኤንታዉ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Di7on de7iya ne asaako bada entaw oda. Enti si7in, si7onna ixin, taani Ubbaa Haariya Goday odeysa entaw oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተነሥተህም በምርኮ ወዳሉት ወገኖችህ ሄደህ ተናገራቸው፤ ቢሰሙህም ባይሰሙህም፣ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል’ በላቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምርኮ ወደሚገኙት የአገርህ ሕዝብ ሄደህ ቢሰሙህም ባይሰሙህም እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምላቸውን ሁሉ ንገራቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቶም ምሩኻት፥ ናብ ደቂ ህዝብኻ ኺድ እሞ፥ እንተ ሰምዑ ወይ እንተ ኣበዩ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል፥ ኢልካ ንገሮምን በሎምን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቶም ምሩኻት፡ ናብ ደቂ ህዝብኻ ኺድ እሞ፡ እንተ ኺሰምዑኻ፡ እንተ ኺኣብዩኻ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፡ ኣልካ ንገሮምን በሎምን። |