Ezekiel 3:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪድ ድማ ናብ ስደት ናብ ደቂ ህዝብኻ ኪድ እሞ ተዛረቦምን በሎምን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ወይ ክሰምዑ ወይ ደው ክብሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተነ​ሥ​ተ​ህም ወደ ተማ​ረኩ ወደ ወገ​ንህ ልጆች ሂድ፤ እነ​ር​ሱም ቢሰሙ ወይም ቢፈሩ፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል ብለህ ንገ​ራ​ቸው” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተነሥተህም ወደ ተማረኩ ወደ ወገንህ ልጆች ሂድ፤ እነርሱም ቢሰሙ ወይም ባይሰሙ። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገራቸው አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተነሥተህም ወደ ተማረኩት፥ ወደ ሕዝብህ ልጆች ሂድ፥ እነርሱም ቢሰሙ ወይም ባይሰሙ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእ ደንዳ ባደ፥ ኦሞዱዋን ደእያ ነ አሳዉ ኦዳ። ኡንቱንቱ ስስና እጽናካ ኡንቱንቶ፥ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ’ ያጋደ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"i dendda baade, omooduwaan de'iyaa ne asaw oda. Unttunttu sisina is's'inakka unttunttoo, ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee› yaagaade oda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i baada di7etti diza ne asaas yoota. Istti siyiin siyontta ixxiin isttas, ‹Ubbaa Haariza GODAY hayssa mala gees› gaada yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ባዳ ዲኤቲ ዲዛ ኔ ኣሳስ ዮታ። ኢስቲ ሲዪን ሲዮንታ ኢጺን ኢስታስ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ማላ ጌስ› ጋዳ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ድኦን ደእያ ነ አሳኮ ባዳ ኤንታዉ ኦዳ። ኤንቲ ስእን፥ ስኦና እፅን፥ ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ኦደይሳ ኤንታዉ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Di7on de7iya ne asaako bada entaw oda. Enti si7in, si7onna ixin, taani Ubbaa Haariya Goday odeysa entaw oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተነሥተህም በምርኮ ወዳሉት ወገኖችህ ሄደህ ተናገራቸው፤ ቢሰሙህም ባይሰሙህም፣ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል’ በላቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በምርኮ ወደሚገኙት የአገርህ ሕዝብ ሄደህ ቢሰሙህም ባይሰሙህም እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምላቸውን ሁሉ ንገራቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብቶም ምሩኻት፥ ናብ ደቂ ህዝብኻ ኺድ እሞ፥ እንተ ሰምዑ ወይ እንተ ኣበዩ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል፥ ኢልካ ንገሮምን በሎምን።”
Amharic Tigrinya 2011 ናብቶም ምሩኻት፡ ናብ ደቂ ህዝብኻ ኺድ እሞ፡ እንተ ኺሰምዑኻ፡ እንተ ኺኣብዩኻ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፡ ኣልካ ንገሮምን በሎምን።