Ezekiel 3:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብተወሳኺ ድማ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንዅሉ እቲ ብልብኻ ዝዛረበካ ቃላተይ ውሰዶ፡ ብኣእዛንካ ድማ ስምዓዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የሰው ልጅ ሆይ! የነ​ገ​ር​ሁ​ህን ቃሌን ሁሉ በል​ብህ ጠብ​ቀው፤ በጆ​ሮ​ህም ስማው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ የነገርሁህን ቃሌን ሁሉ በልብህ ተቀበል በጆሮህም ስማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ የምነግርህን ቃሌን ሁሉ በልብህ ያዝ፥ በጆሮህም ስማ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ታን ነዉ ኦድያ ቃላ ኡባ ምንሳደ ሀይዛነ ነ ዎዛናን ዎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay I taana hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, taani new odiyaa k'aalaa ubbaa minisaade hayzzanne ne wozanaan wotsa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse izi tana, «Haysso asa nawu! Tani nees yootiza qaala ubbaa minththada ezganne ne wozinan woththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኢዚ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ታኒ ኔስ ዮቲዛ ቃላ ኡባ ሚንዳ ኤዝጋኔ ኔ ዎዚናን ዎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጉጅድ ፆሳይ፥ “አሳ ናአዉ፥ ታ ነዉ ኦድያ ቃላ ኡባ ምንዳ ስአ፤ አኬካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gujidi Xoossay, “Asa na7aw, ta new odiya qaala ubbaa minthada si7a; akeeka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ የምነግርህን ቃል ሁሉ በጥንቃቄ አድምጥ፤ በልብህም ያዝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀጥሎም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! የምናገረውን ሁሉ በጥንቃቄ አድምጠህ አስብበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሊሱውን በለኒ፤ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንዅሉ እቲ ዝነግረካ ቓላት ኣብ ልብኻ ዕቘሮ፤ በእዛንካ ድማ ስምዓዮ።
Amharic Tigrinya 2011 መሊሱውን በለኒ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንዂሉ እቲ ዝነግረካ ቓላት ኣብ ልብኻ ዕቘሮ፡ በእዛንካ ድማ ስምዓዮ።