Ezekiel 3:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣስዒቡ ድማ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ዝረኸብካዮ ብላዕ። ነዚ ጥቕላል እዚ በሊዕካ ኪድ ምስ ቤት እስራኤል ተዛረብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የሰው ልጅ ሆይ! ያገ​ኘ​ኸ​ውን ብላ፤ ይህን መጽ​ሐፍ ብላ፤ ሄደ​ህም ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ተና​ገር” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ ያገኘኸውን ብላ፤ ይህን መጽሐፍ ብላ፥ ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንንዲህ አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ የቀረበልኽን ብላ፥ ይህን መጽሐፍ ብላ፥ ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ እ ታዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ሄ ነ ስንን ደእያዋ ማ፤ ሀ ጻ ማጻፋ ማ። ባደ፥ እስራኤልያ አሳዉ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay I taw hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, he ne sintsan de'iyaawaa ma; ha s'aatsa mas'aafaa ma. Baade, Israa'eeliyaa asaw oda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse izi taas, «Haysso asa nawu! Hayssa ne sinththan dizayssa ma; hayssa xaaththa maxaafa maadanne baada Isra7eele asaas yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኢዚ ታስ፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃይሳ ኔ ሲንን ዲዛይሳ ማ፤ ሃይሳ ጻ ማጻፋ ማዳኔ ባዳ ኢስራኤሌ ኣሳስ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ፥ “አሳ ናአዉ፥ ነ ስንን ደኤይሳ ማ፤ ሀ ፃ ማፃፋ ማ፤ ባዳ፥ እስራኤለ አሳስ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay, “Asa na7aw, ne sinthan de7eysa ma; ha xaatha maxaafa ma; bada, Isra7eele asaas oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ “የሰው ልጅ ሆይ፤ በፊትህ ያለውን ብላ፤ ይህን ጥቅልል መጽሐፍ ብላና ሄደህ ለእስራኤል ቤት ተናገር” አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም “የሰው ልጅ ሆይ! የቀረበልህን ብላ፥ ይህን የብራና ጥቅል ብላ፤ ወደ እስራኤልም ሕዝብ ሄደህ ተናገር!” አለኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ፥ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ዝረኸብካዮ ብላዕ፤ ነታ መፅሓፍ ብልዓያ፤ ኬድኻ ድማ ንቤት እስራኤል ተዛረቦም” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ዝረኸብካዮ ብላዕ። ነታ ጥቕልልቲ መጽሓፍ ብልዓያ፡ ኬድካ ድማ ንቤት እስራኤል ተዛረቦም፡ በለኒ።