Ezekiel 29:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተዛረብ እሞ በል፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ፈርኦን፡ ንጉስ ግብጺ፡ እቲ ኣብ ማእከል ሩባታቱ ዝደቀሰ ዓቢ ገበል፡ ሩባይ ናተይ እዩ፡ ንርእሰይ ድማ ገይረዮ፡ ዝበለ፡ ኣብ ልዕሌኻ ኣሎኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በወንዞች መካከል የሚተኛ፥ ወንዙ የእኔ ነው፤ ለራሴም ሠርቼዋለሁ የሚል ታላቅ ዘንዶ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ሆይ! እነሆ በአንተ ላይ ነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በወንዞች መካከል የምትተኛና። ወንዙ የእኔ ነው ለራሴም ሠርቼዋለሁ የምትል ታላቅ አዞ፥ የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ሆይ፥ እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ብለህ ተናገር፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “‘ወንዙ የእኔ ነው እኔ ራሴ ሠርቼዋለሁ’ የምትል፥ በወንዞች መካከል የምትተኛ፥ አንተ ታላቅ ድራጎን የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ሆይ፥ እነሆ በአንተ ላይ ነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔኖ፥ ፓርኦና፤ ናይለ ሻፋ ግዶን ግሴዳ፥ ሎይ ዎልቃማነ ያሽያ ዶአዉ፥ ናይለ ሻፋይ ታዋ፤ አ መዳዌ ታና ያግያ ግብጼ ካትያዉ፥ ታን ነዉ ሞርከ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neenoo, par"oona; Nayle Shaafaa giddon giseedda, loytsa wolk'k'aamanne yashshiyaa do'aw, Nayle Shaafay tawaa; Aa med'd'eeddawe taana yaagiyaa Gibs'e kaatiyaw, taani new morkke! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni izas Ubbaa Haariza GODAY, «Shaafa haaththa giddon ichchida haysso gita do7azoo! Gibxe kawo Paaroone! Ta ne bolla dendadis; ‹Abbaye shaafay tayssa; tani taas medhdhadis› gaasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢዛስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ሻፋ ሃ ጊዶን ኢቺዳ ሃይሶ ጊታ ዶኣዞ! ጊብጼ ካዎ ፓሮኔ! ታ ኔ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ‹ኣባዬ ሻፋይ ታይሳ፤ ታኒ ታስ ሜዲስ› ጋሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ። ‘ነኖ፥ ናይለ ሻፋ ግዶን ዝንእዳ፥ ግታነ ያሽያ ዶአ ዳነይሶ። ናይለ ሻፋይ ታባ፤ እያ መዳይ ታና’ ግያ ግብፀ ካዋዉ፥ ታ ነዉ ሞርከ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda. ‘Neno, Nayle shaafa giddon zin7ida, gitanne yashshiya do7a daaneyso. Nayle shaafay tabaa; iya medhiday tana’ giya Gibxe kawaw, ta new morke gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም ብለህ ተናገረው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። “ ‘በወንዞችህ መካከል የምትተኛ አንተ ታላቅ አውሬ፣ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን፤ በአንተ ላይ ተነሥቻለሁ። “የአባይ ወንዝ የእኔ ነው፤ ለራሴም ሠርቼዋለሁ” ትላለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር ለግብጽ ንጉሥ እንዲህ ይላል ብለህ ንገረው፤ በወንዝ ውስጥ የተጋደመ አስፈሪ የባሕር አውሬ የምትመስል አንተ! እነሆ፥ እኔ በቊጣ ተነሥቼብሃለሁ፤ ‘የዓባይ ወንዝ የእኔ ነው፤ ይህን ወንዝ የሠራሁት እኔ ነኝ’ ትላለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ተዛረብ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገር፤ ኣታ ፈርዖን ንጉስ ግብፂ፥ ኣብ ማእኸል ሩባታትካ እትድቅስ ገዚፍ ገበል፥ ንስኻ እቲ ሩባ ናተይ እዩ፤ ኣነ እየ ንርእሰይ ዝገበርክዎ፤ እትብል ዘለኻ እኒሀኹ ተልዓልኩኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተዛረብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገር፡ ኣታ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ፡ ኣብ ማእከል ርባታትካ እትድቅስ ገዚፍ ገበል፡ ንስኻ፡ እቲ ርባይ ናተይ እዩ፡ ኣነ እየ ንርእሰይ ዝገበርክዎ፡ እትብል ዘሎኻ፡ እኔኹ ተለዐልኩኻ። |