Ezekiel 29:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዓይ ስለ ዝዓየዩለይ፡ ንምድሪ ግብጺ ስለ ዘገልገላ ጻዕሩ ሂበዮ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ እኔ ሠር​ተ​ዋ​ልና በጢ​ሮስ ላይ ስለ አገ​ለ​ገ​ለው አገ​ል​ግ​ሎት የግ​ብ​ፅን ምድር ደመ​ወዝ አድ​ርጌ ሰጥ​ቼ​ዋ​ለሁ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ እኔ ሠርተዋልና ስለ አገልግሎቱ ደመወዝ የግብጽን ምድር ሰጥቼዋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእኔ ሠርተዋልና ለሠራው ሥራ ካሳ የግብጽን ምድር ሰጥቼዋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እነ አ ኦላንቻቱ ታዉ ኦዳ ድራዉ፥ ታን አዉ ግብጼ ቢታ ኡንቱንቱ ዳቡራዉ ድርጉዋ ኦደ እማና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ’ ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Inne Aa olanchchatuu taw ootseedda diraw, taani aw Gibs'e biittaa unttunttu daaburaw dirgguwaa ootsaade immana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday› yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izinne iza olanchchati taas daaburda gishshas izas daabura gate gidana mala Gibxe ta izas immadis› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ታስ ዳቡርዳ ጊሻስ ኢዛስ ዳቡራ ጋቴ ጊዳና ማላ ጊብጼ ታ ኢዛስ ኢማዲስ› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እነ እያ ኦላንቾት ታዉ ኦዳ ግሾ፥ ታኒ እያዉ ግብፀ ቢታ ኤንታ ዳቡራስ ዳሞዘ ኦዳ እማና’ ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Inne iya olanchoti taw oothida gisho, taani iyaw Gibxe biitta enta daaburas damooze oothada immana’ ” yaagees Ubba Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱና ሰራዊቱ ለእኔ በመልፋታቸው፣ ግብፅን ለድካሙ ዋጋ ሰጥቼዋለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእርሱ ሠራዊት እኔን ስላገለገለ ግብጽን የድካሙ ዋጋ አድርጌ እሰጠዋለሁ። እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣይ እዮም ዝገበርዎ እሞ፥ ፃማ ፃዕሩ ምድሪ ግብፂ ሃብክዎ’ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣይ እዮም ዝገበርዎ እሞ፡ ጻማ ጻዕሩ ሃገር ግብጺ ሀብክዎ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።