Ezekiel 29:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ ንምድሪ ግብጺ ንነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ክህቦ እየ። ንሱ ድማ ንብዝራ ሒዙ ምርኮኣ ክዘምት፡ ምርኮኣ ድማ ክዘምት እዩ። እዚ ድማ ዓስቢ ሰራዊቱ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ የግ​ብ​ፅን ምድር ለባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ለና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር እሰ​ጠ​ዋ​ለሁ፤ ብዛ​ቷ​ንም ይወ​ስ​ዳል፤ ምር​ኮ​ዋ​ንም ይማ​ር​ካል፤ ብዝ​በ​ዛ​ዋ​ንም ይበ​ዘ​ብ​ዛል፤ ይህም ለሠ​ራ​ዊቱ ደመ​ወዝ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የግብጽን ምድር ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጠዋለሁ፥ ብዛትዋንም ይወስዳል ምርኮዋንም ይማርካል ብዝበዛዋንም ይበዘብዛል፤ ይህም ለሠራዊቱ ደመወዝ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ የግብጽን ምድር ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጠዋለሁ፤ ብዛትዋን ያነሳል፥ ምርኮዋን ይማርካል፥ ብዝበዛዋንም ይበዘብዛል፤ ይህም ለሠራዊቱ ደመወዝ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ግብጼ ቢታ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራዉ አደ እማና፤ እካ ባረ ኦላንቻቱዋ ድርጉዋ ግዳና ማላ፥ ኦሞዱዋንነ ቦንቂያን አኬዳዋ ኡባ አኪደ ባና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani Gibs'e biittaa Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'ooraw aatsaade immana; ikka bare olanchchatuwaa dirgguwaa gidana mala, omooduwaaninne bonk'k'iyaan akkeeddawaa ubbaa akkiide baana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani Gibxe biitta Baabiloone Kawo Nabukadanaxoores aaththa immana; izis diza aqota ubbaa izi baas miiyana; iza olanchchatas damoza gidana mala biittayn diza miish ubbaa bonqqananne pitti efana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ጊብጼ ቢታ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬስ ኣ ኢማና፤ ኢዚስ ዲዛ ኣቆታ ኡባ ኢዚ ባስ ሚያና፤ ኢዛ ኦላንቻታስ ዳሞዛ ጊዳና ማላ ቢታይን ዲዛ ሚሽ ኡባ ቦንቃናኔ ፒቲ ኤፋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ‘ታኒ ግብፀ ቢታ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራስ አዳ እማና፤ እካ ባ ኦላንቾታስ ዳሞዘ ግዳና መላ ድኦንነ ቦንቀን ኦይክዳባ ኡባ ኤክድ ባና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ‘Taani Gibxe biitta Babiloone kawa Nabukadanaxooras aathada immana; ika ba olanchotas damooze gidana mela di7oninne bonqen oykidaba ubbaa ekidi baana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ግብፅን ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጣለሁ፤ ሀብቷን ሁሉ ያግዛል፤ ለሰራዊቱም ደመወዝ ይሆን ዘንድ ምድሪቱን ይበዘብዛል፤ ይመዘብራልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምለው ይህ ነው፦ ‘የግብጽን ምድር ለንጉሥ ናቡከደነፆር አሳልፌ እሰጠዋለሁ፤ እርሱም ለሠራዊቱ እንደ ደመወዝ ይሆንለት ዘንድ በዘረፋና በብዝበዛ የሚያገኘውን ሀብት ሁሉ ይዞ ይሄዳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘እንሆ ንናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን፥ ንምድሪ ግብፂ ኽህቦ እየ፤ ንሱ ሃብታ ኽወስድ፥ ዝዝረፍ ክዘርፍ፥ ዝዝመት ከዓ ኽዘምት እዩ፤ እዙይ ድማ ንጭፍራኡ ደመወዝ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ሃገር ግብጺ ኽህቦ እየ። ንሱ ሃብታ ኺወስድ፡ ዚዝረፍ ኪዝርፍ፡ ዚዝመት ከኣ ኪዘምት እዩ፡ እዚ ድማ ንጭፍራኡ ደመወዝ ኪኸውን እዩ።