Ezekiel 29:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ ንምድሪ ግብጺ ንነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ክህቦ እየ። ንሱ ድማ ንብዝራ ሒዙ ምርኮኣ ክዘምት፡ ምርኮኣ ድማ ክዘምት እዩ። እዚ ድማ ዓስቢ ሰራዊቱ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ የግብፅን ምድር ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጠዋለሁ፤ ብዛቷንም ይወስዳል፤ ምርኮዋንም ይማርካል፤ ብዝበዛዋንም ይበዘብዛል፤ ይህም ለሠራዊቱ ደመወዝ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የግብጽን ምድር ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጠዋለሁ፥ ብዛትዋንም ይወስዳል ምርኮዋንም ይማርካል ብዝበዛዋንም ይበዘብዛል፤ ይህም ለሠራዊቱ ደመወዝ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ የግብጽን ምድር ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጠዋለሁ፤ ብዛትዋን ያነሳል፥ ምርኮዋን ይማርካል፥ ብዝበዛዋንም ይበዘብዛል፤ ይህም ለሠራዊቱ ደመወዝ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ግብጼ ቢታ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራዉ አደ እማና፤ እካ ባረ ኦላንቻቱዋ ድርጉዋ ግዳና ማላ፥ ኦሞዱዋንነ ቦንቂያን አኬዳዋ ኡባ አኪደ ባና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani Gibs'e biittaa Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'ooraw aatsaade immana; ikka bare olanchchatuwaa dirgguwaa gidana mala, omooduwaaninne bonk'k'iyaan akkeeddawaa ubbaa akkiide baana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani Gibxe biitta Baabiloone Kawo Nabukadanaxoores aaththa immana; izis diza aqota ubbaa izi baas miiyana; iza olanchchatas damoza gidana mala biittayn diza miish ubbaa bonqqananne pitti efana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ጊብጼ ቢታ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬስ ኣ ኢማና፤ ኢዚስ ዲዛ ኣቆታ ኡባ ኢዚ ባስ ሚያና፤ ኢዛ ኦላንቻታስ ዳሞዛ ጊዳና ማላ ቢታይን ዲዛ ሚሽ ኡባ ቦንቃናኔ ፒቲ ኤፋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ታኒ ግብፀ ቢታ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራስ አዳ እማና፤ እካ ባ ኦላንቾታስ ዳሞዘ ግዳና መላ ድኦንነ ቦንቀን ኦይክዳባ ኡባ ኤክድ ባና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Taani Gibxe biitta Babiloone kawa Nabukadanaxooras aathada immana; ika ba olanchotas damooze gidana mela di7oninne bonqen oykidaba ubbaa ekidi baana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ግብፅን ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እሰጣለሁ፤ ሀብቷን ሁሉ ያግዛል፤ ለሰራዊቱም ደመወዝ ይሆን ዘንድ ምድሪቱን ይበዘብዛል፤ ይመዘብራልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምለው ይህ ነው፦ ‘የግብጽን ምድር ለንጉሥ ናቡከደነፆር አሳልፌ እሰጠዋለሁ፤ እርሱም ለሠራዊቱ እንደ ደመወዝ ይሆንለት ዘንድ በዘረፋና በብዝበዛ የሚያገኘውን ሀብት ሁሉ ይዞ ይሄዳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘እንሆ ንናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን፥ ንምድሪ ግብፂ ኽህቦ እየ፤ ንሱ ሃብታ ኽወስድ፥ ዝዝረፍ ክዘርፍ፥ ዝዝመት ከዓ ኽዘምት እዩ፤ እዙይ ድማ ንጭፍራኡ ደመወዝ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ሃገር ግብጺ ኽህቦ እየ። ንሱ ሃብታ ኺወስድ፡ ዚዝረፍ ኪዝርፍ፡ ዚዝመት ከኣ ኪዘምት እዩ፡ እዚ ድማ ንጭፍራኡ ደመወዝ ኪኸውን እዩ። |