Ezekiel 29:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወዲ ሰብ፡ ንጉስ ባቢሎን ነቡካድነጻር ንሰራዊቱ ኣብ ልዕሊ ጢሮስ ዓብዪ ኣገልግሎት ገበሮ፡ ርእሲ ዅሉ ራዛ፡ መንኵብ ዅሉ ድማ ተቐልቀለ። ነቲ ዝነበሮ ኣገልግሎት ግና ደሞዝ ወይ ሰራዊቱ ንጢሮስ ኣይነበሮን። ኣንጻር ዘገልገለ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ሠራ​ዊ​ቱን በጢ​ሮስ ላይ ጽኑ ሥራን አሠ​ራ​ቸው፤ ራስ ሁሉ የተ​ላጨ፥ ጫን​ቃም ሁሉ የተ​ላጠ ሆኖ​አል፤ ነገር ግን በላ​ይዋ ስለ አሠ​ራው ሥራ እር​ሱና ሠራ​ዊቱ ከጢ​ሮስ ደመ​ወዝ አል​ተ​ቀ​በ​ሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሠራዊቱን በጢሮስ ላይ ጽኑ አገልግሎት አስገለገለ፤ ራስ ሁሉ የተላጨ ጫንቃም ሁሉ የተላጠ ሆኖአል፤ ነገር ግን በላይዋ ስላገለገለው አገልግሎት እርሱና ሠራዊቱ ደመወዝ ከጢሮስ አልተቀበሉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በጢሮስ ላይ ሠራዊቱን ጽኑ ሥራ አሠራ፤ ራስ ሁሉ ተመልጧል፥ ትከሻም ሁሉ ተልጦአል፥ ሆኖም በእርሷ ላይ ለሰሩት ሥራ እርሱም ሆነ ሠራዊቱ ከጢሮስ ደመወዝ አልተቀበሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ጺሮሳ ቦላ ኦላ ደንናዉ ጊጌዳ፤ ኡንቱንቶ ሁጲ ቦአታና ጋካናስነ ሀሺካ ማዱጻና ጋካናዉ፥ ኦላንቻቱ ዴጾ ቶኩዋ ቶካናዳን ኦድኖ፤ ግዶ ሽን፥ ካዉካ ኦላንቻቱካ ሀ ዳቡራ ኡባን ኡንቱንቱ ጺሮሳፐ ደሜዳዌ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori S'iiroosa bolla olaa dentsetsanaw giigeedda; unttunttoo huup'ii bo"atana gakkanaasinne hashiikka madus's'ana gakkanaw, olanchchatuu dees'o tookuwaa tookkanaadan ootseeddino; gido shin, kawuukka olanchchatuukka ha daabura ubbaan unttunttu S'iiroosappe demmeeddawe baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Baabiloone Kawo Nabukadanaxoorey wolqqama ola Xiroose bolla denththeththides; ubbaa hu7ey bo7atides; ubbaa hasheykka gaarettides; gidikkoka izinne iza olanchchati Xiroose bolla istti worajjidi demmida wodhey deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ዎልቃማ ኦላ ጺሮሴ ቦላ ዴንዴስ፤ ኡባ ሁኤይ ቦኣቲዴስ፤ ኡባ ሃሼይካ ጋሬቲዴስ፤ ጊዲኮካ ኢዚኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ጺሮሴ ቦላ ኢስቲ ዎራጂዲ ዴሚዳ ዎይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ፅሮሳ ቦላ ኦላ ደንናዉ ጊግስ። ኤንታ ሁጰይ ቆለታና ጋካናዉነ ኤንታ ሀሸይ ሾለታና ጋካናዉ ኦላንቾት ዴፆ ቶሆ ቶካና መላ ኦዶሶና። ግዶሽን፥ ካዎይነ ኦላንቾት ሀ ዳቡራ ኡባን ፅሮሳፐ ደምዳባይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Babiloone kawoy Nabukadanaxoori Xiroosa bolla olaa denthanaw giigis. Enta huuphey qolettana gakanawunne enta hashey shooletana gakanaw olanchoti deexo tooho tookana mela oothidosona. Gidoshin, kawoynne olanchoti ha daabura ubban Xiroosape demmidabay baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር አስቸጋሪ በሆነ ዘመቻ ሰራዊቱን በጢሮስ ላይ አንቀሳቀሰ፤ የሁሉም ራስ ተመልጧል፤ የሁሉም ትከሻ ተልጧል፤ ይሁን እንጂ እርሱና ሰራዊቱ በጢሮስ ላይ ካደረጉት ዘመቻ ያተረፉት ነገር የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በጢሮስ ላይ አደጋ ለመጣል ተነሥቶአል፤ ራሳቸው እስኪመለጥና ትከሻቸው እስኪቈስል ወታደሮቹን ከባድ ሸክም እንዲሸከሙ አድርጎአቸዋል፤ ይሁን እንጂ ንጉሡም ሆነ ሠራዊቱ በዚህ ሁሉ ድካማቸው ምንም ያተረፉት ነገር የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን፥ ንጢሮስ ክሕዝ ኢሉ ንጭፍራኡ ብርቱዕ ፃዕሪ ኣፅዓሮም፤ ርእሲ ነዂዑ፤ መንኵብ ተመሊጡ፤ ግናኸ በቲ ንጢሮስ ክሕዝ ኢሉ ዝፀዓሮ ፃዕሪ፥ ንሱ ወይ ጭፍራኡ ዝኾነ ደመወዝ እኳ ኣይረኽቡን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን፡ ንጢሮስ ኪሕዝ ኢሉ፡ ንጭፍራኡ ብርቱዕ ጻዕሪ ኣጽዐሮም። ርእሲ ዘበለ ነዂዑ፡ መንኲብ ዘበል ተመሊጡ፡ ግናኸ በቲ ንጢሮስ ኪሕዝ ኢሉ ዝጸዐሮ ጻዕሪ ንሱ ወይስ ጭፍራኡ ገለ ደመወዝ እኳ ኣይረኸቡን።