Ezekiel 29:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እምብኣርሲ እንሆ ኣነ ኣንጻርካን ኣንጻር ወሓይዝካን እየ፣ ንምድሪ ግብጺ ድማ ካብ ግምቢ ሲየና ክሳዕ ዶብ ኩሽ ዑናን በረኻን ክገብራ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ፥ እነሆ በአ​ን​ተና በወ​ን​ዞ​ችህ ላይ ነኝ፤ የግ​ብ​ፅ​ንም ምድር ከሚ​ግ​ዶል ጀምሮ እስከ ሰዌ​ኔና እስከ ኢት​ዮ​ጵያ ዳርቻ ድረስ በጦ​ርና በቸ​ነ​ፈር ውድ​ማና ባድማ አደ​ር​ጋ​ታ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ እነሆ፥ በአንተና በወንዞችህ ላይ ነኝ፥ የግብጽንም ምድር ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሴዌኔና እስከ ኢትዮጵያ ዳርቻ ድረስ ውድማና ባድማ አደርጋታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ፥ እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ፥ በወንዞችህም ላይ ነኝ፥ የግብጽን ምድር ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሴቬኔና እስከ ኢትዮጵያ ጠረፍ ድረስ ፍርስራሽና ባድማ አደርጋታለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ነ ቦላነ ነ ሻፋ ቦላ ደንዳድ። ታን ሁጲሳ ባጋና ምግዶላፐ ዶማደ፥ ገድሳ ባጋና አስዋነ ካታማ፥ ሄዋፐካ ቶጵያ ዛዋ ጋካናዉ ግብጼ ኡባ አሳይ ባይና መላነ ኦና ሳኣ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani ne bollanne ne shaafaa bolla denddaad. Taani huup'issa baggana Migidoolappe doommaade, gedissa baggana Asiwaane katamaa, hewaappekka Toop'p'iyaa zawaa gakkanaw Gibs'e ubbaa Asay bayinna melanne ona sa'aa kessana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tani ne bollanne ne shaafata bolla dendadis; Gibxe biitta Migidooleppe biidi Asiwa gakkanaas, heeppeka biidi Tophphiya zawa gakkanaas laallada tani bulasana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኔ ቦላኔ ኔ ሻፋታ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ጊብጼ ቢታ ሚጊዶሌፔ ቢዲ ኣሲዋ ጋካናስ፥ ሄፔካ ቢዲ ቶጵያ ዛዋ ጋካናስ ላላዳ ታኒ ቡላሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ነ ቦላነ ነ ሻፋ ቦላ ደንዳስ። ፑደሀ ባጋራ ምግዶላፐ ዶማዳ፥ ዱገሀ ባጋራ አስዋና ጋካናዉ፥ ያራ ካንድ ቶጰ ዛዋ ጋካናዉ ግብፀ ኡባ አስ ባይና ባይሳ በሰ ከሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) taani ne bollanne ne shaafa bolla dendas. Pudeha baggara Migdoolape doomada, dugeha baggara Aswaana gakanaw, yaara kanthidi Tophe zawa gakanaw Gibxe ubbaa asi bayna baysa besse kessana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በአንተ ላይ ተነሥቻለሁ፤ በወንዞችህ ላይ ተነሥቻለሁ፤ የግብፅንም ምድር ከሚግዶል እስከ አስዋን ከዚያም እስከ ኢትዮጵያ ወሰን ድረስ ፍርስራሽና ባድማ አደርጋታለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ በአንተና በወንዝህ ላይ በቊጣ ተነሥቻለሁ፤ በሰሜን ከሚግዶል ከተማ አንሥቼ በደቡብ እስከ አስዋን ከተማ ድረስ፥ እንዲያውም እስከ ኢትዮጵያ ጠረፍ ድረስ ግብጽን በሙሉ ምድረ በዳ አድርጌ ባዶዋን አስቀራታለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ስለዙይ እኒሀኹ፥ ኣባኻን ኣብ ሩባታትካን ክለዓለካ፥ ንሃገር ግብፂ ኻብ ሚግዶል ክሳዕ ሴዌኔና፥ ክሳዕ ወሰን ኢትዮጵያ ኸዓ ምድረ በዳን በረኻን ክገብራ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እኔኹ፡ ኣባኻን ኣብ ርባታትካን ክለዐለካ፡ ንሃገር ግብጺ ኻብ ሚግዶል ክሳኦ ሴኔ ኽሳዕ ዶብ ኢትዮጵያ ኸኣ ምድረ በዳን በረኻን ክገብራ እየ።