Ezekiel 29:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምብኣርሲ እንሆ ኣነ ኣንጻርካን ኣንጻር ወሓይዝካን እየ፣ ንምድሪ ግብጺ ድማ ካብ ግምቢ ሲየና ክሳዕ ዶብ ኩሽ ዑናን በረኻን ክገብራ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ፥ እነሆ በአንተና በወንዞችህ ላይ ነኝ፤ የግብፅንም ምድር ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሰዌኔና እስከ ኢትዮጵያ ዳርቻ ድረስ በጦርና በቸነፈር ውድማና ባድማ አደርጋታለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እነሆ፥ በአንተና በወንዞችህ ላይ ነኝ፥ የግብጽንም ምድር ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሴዌኔና እስከ ኢትዮጵያ ዳርቻ ድረስ ውድማና ባድማ አደርጋታለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ፥ እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ፥ በወንዞችህም ላይ ነኝ፥ የግብጽን ምድር ከሚግዶል ጀምሮ እስከ ሴቬኔና እስከ ኢትዮጵያ ጠረፍ ድረስ ፍርስራሽና ባድማ አደርጋታለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ነ ቦላነ ነ ሻፋ ቦላ ደንዳድ። ታን ሁጲሳ ባጋና ምግዶላፐ ዶማደ፥ ገድሳ ባጋና አስዋነ ካታማ፥ ሄዋፐካ ቶጵያ ዛዋ ጋካናዉ ግብጼ ኡባ አሳይ ባይና መላነ ኦና ሳኣ ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani ne bollanne ne shaafaa bolla denddaad. Taani huup'issa baggana Migidoolappe doommaade, gedissa baggana Asiwaane katamaa, hewaappekka Toop'p'iyaa zawaa gakkanaw Gibs'e ubbaa Asay bayinna melanne ona sa'aa kessana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani ne bollanne ne shaafata bolla dendadis; Gibxe biitta Migidooleppe biidi Asiwa gakkanaas, heeppeka biidi Tophphiya zawa gakkanaas laallada tani bulasana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኔ ቦላኔ ኔ ሻፋታ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ጊብጼ ቢታ ሚጊዶሌፔ ቢዲ ኣሲዋ ጋካናስ፥ ሄፔካ ቢዲ ቶጵያ ዛዋ ጋካናስ ላላዳ ታኒ ቡላሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ነ ቦላነ ነ ሻፋ ቦላ ደንዳስ። ፑደሀ ባጋራ ምግዶላፐ ዶማዳ፥ ዱገሀ ባጋራ አስዋና ጋካናዉ፥ ያራ ካንድ ቶጰ ዛዋ ጋካናዉ ግብፀ ኡባ አስ ባይና ባይሳ በሰ ከሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | taani ne bollanne ne shaafa bolla dendas. Pudeha baggara Migdoolape doomada, dugeha baggara Aswaana gakanaw, yaara kanthidi Tophe zawa gakanaw Gibxe ubbaa asi bayna baysa besse kessana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በአንተ ላይ ተነሥቻለሁ፤ በወንዞችህ ላይ ተነሥቻለሁ፤ የግብፅንም ምድር ከሚግዶል እስከ አስዋን ከዚያም እስከ ኢትዮጵያ ወሰን ድረስ ፍርስራሽና ባድማ አደርጋታለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ በአንተና በወንዝህ ላይ በቊጣ ተነሥቻለሁ፤ በሰሜን ከሚግዶል ከተማ አንሥቼ በደቡብ እስከ አስዋን ከተማ ድረስ፥ እንዲያውም እስከ ኢትዮጵያ ጠረፍ ድረስ ግብጽን በሙሉ ምድረ በዳ አድርጌ ባዶዋን አስቀራታለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ስለዙይ እኒሀኹ፥ ኣባኻን ኣብ ሩባታትካን ክለዓለካ፥ ንሃገር ግብፂ ኻብ ሚግዶል ክሳዕ ሴዌኔና፥ ክሳዕ ወሰን ኢትዮጵያ ኸዓ ምድረ በዳን በረኻን ክገብራ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እኔኹ፡ ኣባኻን ኣብ ርባታትካን ክለዐለካ፡ ንሃገር ግብጺ ኻብ ሚግዶል ክሳኦ ሴኔ ኽሳዕ ዶብ ኢትዮጵያ ኸኣ ምድረ በዳን በረኻን ክገብራ እየ። |