Ezekiel 28:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብብዝሒ ሸቐጥካ ንማእከልኩም ብዓመጽ መሊኦምዎ፡ ሓጢኣት ከኣ ገበርኩም። ስለዚ ካብ ከረን ኣምላኽ ከም ዘይቅዱሳት ጌረ ክነጽገካ እየ፤ ኣታ መሸፈኒ ኪሩቤል ድማ ካብ ማእከል ኣእማን ሓዊ ከጥፍኣካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በንግድህም ብዛት ግፍ በውስጥህ ተሞላ፤ ኀጢአትንም ሠራህ፤ ስለዚህ እንደ ርኩስ ነገር ከእግዚአብሔር ተራራ ጣልሁህ፤ የምትጋርድ ኪሩብ ሆይ! ከእሳት ድንጋዮች መካከል አጠፋሁህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በንግድህ ብዛት ግፍ በውስጥህ ተሞላ ኃጢአትንም ሠራህ፤ ስለዚህ እንደ ርኩስ ነገር ከእግዚአብሔር ተራራ ጣልሁህ፤ የምትጋርድ ኪሩብ ሆይ፥ ከእሳት ድንጋዮች መካከል አጠፋሁህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በንግድህ ብዛት ግፍ በውስጥህ ተሞላ ኃጢአትንም ሠራህ፤ ስለዚህ እንደ ርኩስ ነገር ከእግዚአብሔር ተራራ ጣልሁህ፤ የምትጋርድ ኪሩብ ሆይ፥ ከእሳት ድንጋዮች መካከል አጠፋሁህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ዳሮ ዛልእያፐ ደንዴዳዋን፥ ማካላን ኩማደ፥ ናጋራ ኦዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ታ ጌሻ ደርያፐ ቱናባዳን፥ ኔና ዎልቃን ከሳድ። ኔኖ፥ ናግያ ክሩብያዉ፥ ሄ ታማዳን ጶልያ አልኦ ሹቻቱዋ ግዶፐ ታን ኔና የደርሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne daro zal"iyaappe denddeeddawaan, makkalan kumaade, nagaraa ootsaadda. Hewaa diraw, ta geeshsha deriyaappe tunabaadan, neena wolk'k'an kessaad. Neenoo, naagiyaa kiruubiyaw, he tamaadan p'ooliyaa al"o shuchchatuwaa giddoppe taani neena yederssaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne zal7ey minnida gishshas, makkallateththan kumadasa; nagarakka ooththadasa. Hessa gishshas ta nena Xoossa zuma bollafe kawushshada yedeththadis; haysso naagiza kirubee! ta nena tama misatiza shuchchata giddofe kessadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ዛልኤይ ሚኒዳ ጊሻስ፥ ማካላቴን ኩማዳሳ፤ ናጋራካ ኦዳሳ። ሄሳ ጊሻስ ታ ኔና ጾሳ ዙማ ቦላፌ ካዉሻዳ ዬዴዲስ፤ ሃይሶ ናጊዛ ኪሩቤ! ታ ኔና ታማ ሚሳቲዛ ሹቻታ ጊዶፌ ኬሳዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ዳሮ ዛልኤን ማትዳ ግሾ ቡቀን ኩማዳ፥ ናጋራ ኦዳሳ። ሄሳ ግሾ፥ ታ ጌሻ ዙማፐ ነና ዎልቃን ከሳስ። ነና ናግያ ክሩበይ፥ ሄ ታማዳ ጶልያ አልኦ ሹቻታ ግዶፈ የደስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne daro zal7en mathotida gisho buqethan kumada, nagara oothadasa. Hessa gisho, ta geeshsha zumaape nena wolqan kessas. Nena naagiya kiruubey, he tamada phooliya al7o shuchata giddofe yedethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንግድህ ስለ ደረጀ፣ በዐመፅ ተሞላህ፣ ኀጢአትም ሠራህ፤ ስለዚህ ከእግዚአብሔር ተራራ በውርደት አሳደድሁህ፤ ጠባቂ ኪሩብ ሆይ፤ ከእሳት ድንጋዮች መካከል አስወጣሁህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመግዛትና በመሸጥ ተግባር ትጣደፍ ነበር፤ ይህም ሁሉ ወደ ግፍ ሥራና ወደ ኃጢአት መራህ፤ በዚህም ምክንያት የተቀደሰውን ተራራዬን ለቀህ እንድትወጣ አስገደድኩህ፤ ከነዚያ ከሚያብረቀርቁ የከበሩ ድንጋዮች መካከል ጠባቂው ኪሩብ እያባረረ አስወጣህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብብዝሒ ንግድኻ ውሽጥኻ ብዓመፃ መልአ እሞ፥ ሓጢኣት ገበርካ፤ ስለዙይ ኣታ እተፅልል ኪሩብ፥ ካብቲ እምባ ኣምላኽ ከም ርኹስ ደርበኹኻ፤ ካብ ማእኸል እቲ ኣእማን ሓዊ ኸዓ ኣጥፋእኩኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብብዝሒ ነግድኻ ውሽጥኻ ብዓመጻ መልኤ እሞ ሓጢኣት ገበርካ። ስለዚ፡ ኣታ እተጽልል ኪሩብ፡ ካብቲ ኸረን ኣምላኽ ከም ርኹስ ደርቤኹኻ፡ ካብ ማእከል እቲ ኣእማን ሓዊ ኸኣ ኣጥፋእኩኻ። |