Ezekiel 28:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኤደን፡ ኣታኽልቲ ኣምላኽ ኢኻ ነይርካ። ነፍሲ ወከፍ ክቡር እምኒ መሸፈኒኻ እዩ ነይሩ፣ ሳርዲዮስን ቶፓዝን ኣልማዝን፣ ቤሪል፣ ኦኒክስን ጃስፐርን፣ ሳፋየርን ኤመራልድን ካርቡንክልን ወርቅን፤ ኣብታ ዝተፈጠርካላ መዓልቲ ኣባኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔር ገነት በዔድን ነበርህ፤ የከበረ ዕንቍስ ሁሉ፥ ሰርድዮን፥ ቶጳዝዮን፥ አልማዝ፥ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያሰጲድ፥ ሰንፔር፥ በሉር፥ የሚያብረቀርቅ ዕንቍ፥ ወርቅም ልብስህ ነበረ፤ የከበሮህና የእንቢልታህ ሥራ በአንተ ዘንድ ነበረ፤ በተፈጠርህበትም ቀን ተዘጋጅተው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔር ገነት በዔድን ነበርህ፤ የከበረ ዕንቍስ ሁሉ፥ ሰርድዮን፥ ቶጳዝዮን፥ አልማዝ፥ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያስጲድ፥ ሰንፔር፥ በሉር፥ የሚያብረቀርቅ ዕንቍ፥ ወርቅ፥ ልብስህ ነበረ፤ የከበሮህና የእንቢልታህ ሥራ በአንተ ዘንድ ነበረ፤ በተፈጠርህበት ቀን ተዘጋጅተው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእግዚአብሔር የአትክልት ቦታ በዔድን ነበርህ፤ የከበረ ድንጋይ ሁሉ ልብስህ ነበር፥ ያቁት፥ ቶጳዝዮን፥ አልማዝ፥ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያስጲድ፥ ሰንፔር፥ በሉር፥ የሚያብረቀርቅ ዕንቁ፥ ወርቅ፥ ልብስህ ነበረ፤ የከበሮህና የእንቢልታህ ሥራ በአንተ ዘንድ ነበረ፤ በተፈጠርህበት ቀን ተዘጋጅተው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ኤደነን፥ ጾሳ ገነትያን ካሰ ደኣዳ፤ ሳርድዮነ፥ ቶጳዝዮነ፥ አልማዘ፥ ብራለ፥ ማርግደ፥ ያስጲደ፥ ሳምፔረነ ባሉራ ጌተትያ አልኦ ሹቻን አሌቀታደ፥ ሎኦ ዎርቃ አሌቁዋ ካሰ ማያዳ፤ ኔን መቴዳ ጋላስ ሀዌ ኡባይ ነዉ ጊጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni Edenen, S'oossaa gennetiyaan kase de'aadda; sarddiyoone, toop'aaziyoone, almmaaze, biralle, margide, yasp'p'iide, samppeerenne baluura geetettiyaa al"o shuchchaan alleek'k'ettaade, lo"o work'k'aa alleek'k'uwaa kase mayyaadda; neeni med'etteedda gallassi hawe ubbay new giigeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni Edenen, Xoossa atakilte giddon de7adasa; bonchcho shuchchazi issoy issoy nena alleqissides; isttika sardiyoone, tophaaziyoonenne almaaze, margide, iyasphidenne simpere, belure, birillenne al7o inqqu; ne may7otikka xolqiza inqqunne worqqa; hayti neni medhettida gallas oosettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኤዴኔን፥ ጾሳ ኣታኪልቴ ጊዶን ዴኣዳሳ፤ ቦንቾ ሹቻዚ ኢሶይ ኢሶይ ኔና ኣሌቂሲዴስ፤ ኢስቲካ ሳርዲዮኔ፥ ቶጳዚዮኔኔ ኣልማዜ፥ ማርጊዴ፥ ኢያስጲዴኔ ሲምፔሬ፥ ቤሉሬ፥ ቢሪሌኔ ኣልኦ ኢንቁ፤ ኔ ማይኦቲካ ጾልቂዛ ኢንቁኔ ዎርቃ፤ ሃይቲ ኔኒ ሜቲዳ ጋላስ ኦሴቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ኤደነን፥ ፆሳ ጋናትያን ካሰ ደአዳሳ፤ ሳርድዮነ፥ ቶጳዘ፥ አልማዘ፥ ብርለ፥ ማርግደ፥ ያስጵደ፥ ሳንፓረነ ባሉረ ጌተትያ አልኦ ሹቻን አሌቀታዳ፥ ሎኦ ዎርቃ አሌቆ ካሰ ማአዳሳ፤ ነ መትዳ ጋላስ ሄ ኡባይ ነዉ ጊግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni Edenen, Xoossa gannatiyan kase de7adasa; sardiyoone, toophaze, almaaze, birille, margide, yasphide, sanparenne baluure geetetiya al7o shuchan alleeqetada, lo77o worqa alleeqo kase ma7adasa; ne medhetida gallas he ubbay new giigis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር የአትክልት ቦታ፣ በዔድን ነበርህ፤ እያንዳንዱ የከበረ ድንጋይ አስጊጦህ ነበር፤ ሰርድዮን፣ ቶጳዝዮን፣ አልማዝ፣ መረግድ፣ ኢያሰጲድ፣ ሰንፔር፣ በሉር፣ ቢረሌና የከበረ ዕንቍ። ልብስህም የሚያብረቀርቅ ዕንወርቅ ነበር፤ የተዘጋጁትም አንተ በተፈጠርህበት ዕለት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር የአትክልት ቦታ በሆነችው በዔደን ውስጥ ትኖር ነበር፤ ሰርድዮን፥ ዐልማዝ፥ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያሰጲድ፥ ሰንፔርና በሉር ተብለው በሚጠሩ የከበሩ ድንጋዮች ያጌጠ የወርቅ ልብስ ትለብስ ነበር፤ ከተፈጠርክበት ጊዜ አንሥቶ ይህ ሁሉ ነበረህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻ ኣብ ኤደን፥ ገነት እግዚኣብሄር ነበርካ፤ በብዝዓይነቱ ዅሉ ኽቡር እምኒ ሰርድዮስ፥ ቶጳዝዮን፥ ኣልማዝ፥ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያሰጲድ፥ ሰንፔር፥ በሉር፥ ዘብረቕርቕ ዕንቍን ወርቅን ተኸዲንካ ነበርካ፤ እቲ ኸበሮኻን እምብልታኻን ምሳኻ ነበረ፤ በታ እተፈጠርካላ መዓልቲ ተዳለወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ኣብ ኤደን ገነት እግግዚኣብሄር ነበርካ። በብዝዓይነቱ ክቡር እምኒ፡ ስርድዮስ፡ ቶጳዝዮን፡ ከልቄዶን፡ ክሪሶሊት፡ ሰርዶንክስ፡ ያስጲስ፡ ሰፊሮስ፡ ክሪሶጵራስ፡ ስመራግዶስን ወርቅን ተኸዲንካ ነበረካ። እቲ ኸበሮኻን ዕንዱርካን ምሳኻ ነበረ፡ በታ እተፈጠርካላ መዓልቲ ተዳለወ። |